ቆምጨጭ ያለው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፓርላማ ውሎ - ፩
- የግል ዘርፍ ብድር መንበሽበሽ
- የኤርትራ ሠራዊት እና የተያያዙ ጉዳዮች
- እፍርታም የተባሉት የፖለቲካ ድርጅቶች
- የህዳሴ ግድቡ ያልታሰበው የ20 ቢሊዮን ብር ወጪ
ኢዛ (ማክሰኞ መጋቢት ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 23, 2021)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የዛሬው የፓርላማ ውሏቸው ለየት ብሎ የሚታይ ነው ሊባል ይችላል። በዛሬው (ማክሰኞ መጋቢት 14 ቀን 2013 ዓ.ም.) የፓርላማ ማብራሪያቸው በዋናነት የአሥር ዓመቱን የኢኮኖሚ ፍኖተ ካርታ የሚመለከት ቢኾንም፤ ወቅታዊ በኾኑ ዋና ዋና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፤ ከሕዝብ ተወካዮች አባላት የቀረቡ ጥያቄዎችን መሠረት ያደረጉ ምላሾችንም ሰጥተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



