ደቡብ አፍሪካ የሕብረቱ ሊቀመንበርነትን በመረከብ የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ ተጀመረ
ደቡብ አፍሪካ ሊቀመንበርነቱን የተረከበቸው ከግብጽ ነው
ኢዛ (እሁድ የካቲት ፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 9, 2020)፦ ደቡብ አፍሪካ የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር በመኾን ለቀጣዩ አንድ ዓመት ለማገልገል የሚያስችላትን ኃላፊነት በመረከብ፤ 33ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ የካቲት 1 ቀን 2012 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በሕብረቱ አዳራሽ ተጀመረ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



