በኢትዮጵያ አራት አዲስ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪዎች ወደ ክትትል ማዕከል ገቡ
አንዱ ቻይናዊ ሦስቱ ኢትዮጵያውያን ናቸው
ኢዛ (ሰኞ ጥር ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 3, 2020)፦ በኮሮና ቫይረስ የተጠረጠሩ አንድ ቻይናዊና ሦስት ኢትዮጵያውያን በለይቶ ማቆያ ክትትል እየተረገላቸው መኾኑ ተገለጸ። እንደ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጻ ከኾነ፤ እነዚህ አራት ተጠርጣሪዎች ከዚህ ቀደም ተጠርጥረው ከነበሩት አራት ግለሰቦች ሌላ አዲስ ተጠርጣሪዎች ናቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



