ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ቅሬታ ተስምቷቸዋል
ዶ/ር ዐቢይ በኮሮና ቫይረስ የከፋ ነገር ቢገጥመን እንኳን መዘጋጀት አደጋውን ይቀንሰዋል አሉ
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፲፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 26, 2020)፦ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በመንግሥት የወጡ መመሪያዎችና እርምጃዎች በአግባቡ እየተተገበሩ አለመኾኑን ዛሬ አዲስ አበባን ተዘዋውረው ከጎበኙ በኋላ ገልጸዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



