የትግራይ ክልል ተጨማሪ ውሳኔ አሳለፈ
ሁሉንም የመዝናኛ ተቋማት ዘጋ
በቅርቡ ወደ ክልሉ የገባችሁ ሪፖርት አድርጉ ብሏል
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት ሕይወት ጠፋ
ኢዛ (እሁድ መጋቢት ፳ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 29, 2020)፦ የትግራይ ክልላዊ መንግሥት በክልሉ የሚገኙ ሁሉም ኮፊ ሐውሶች፣ ካፌዎችና ጁስ ቤቶች ከነገ ጀምሮ ለሁለት ሳምንት እንዲዘጉና ወደ ክልሉ የሚገቡ ሰዎች ለጤና ቢሮ ሪፖርት እንዲያደርጉ ውሳኔ አሳለፈ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



