ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ውድድር መድረክ ሊመለስ ነው

ኢትዮጵያ ዛሬ (ቅዳሜ ታህሳስ ፩ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 10, 2016)፦ አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ባለፈው ክረምት በሪዮ ዲጄኔሮ ኦሎምፒክ ማራቶን ውድድር ላይ የብር ሜዳሊያ ከመቀዳጀቱም በላይ በአገሩ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት በመቃወም እጆቹን አጣምሮ በዓለም አደባባይ ላይ ካሳየ ወዲ የመጀመሪያው የሆነውን ውድድር ሊያደርግ በዝግጅት ላይ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢትዮጵያ ዛሬ (ዓርብ ኅዳር ፴ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 9, 2016)፦ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር፤ ብሎም ከ1981 እስከ 1983 ዓ.ም. በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ኢትዮጵያን ያገለገሉት አቶ ተስፋዬ ዲንቃ ያዴሳ ኅዳር ፳፱ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. በ፸፯ ዓመታቸው አረፉ።
ኢትዮጵያ ዛሬ (ኀሙስ ኅዳር ፳፱ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 8, 2016)፦ ህወሓት መራሹ መንግሥት ከሚታወቅበት ነገሮች አንዱና ዋንኛው በልማት ስም የሚመድበውን የህዝብ ገንዘብ ወደ ግለሰቦች ካዝና የማዛወር ችሎታው እንደሆነ በርካቶች በተደጋጋሚ ይተቻሉ።







