መፍትሄ አልባው የአዲስ አበባ ከተማ ሰማያዊ ታክሲዎች አበሳ

Blue taxis at meskel sq

በአዲስ አበባ ከሚተራመሱት ተሽከርካሪዎች አብላጫውን ቁጥር የሚይዙት የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ሚኒባሶች መስለው ይታያሉ። ሚኒ ባስ ተሽከርካሪዎቹ ሰሌዳቸውን ብንመለከት አብላጫዎቹ ሦስት ቁጥር ሰሌዳ ሆነው እናገ ኛቸዋለን። በከተማው በሰማያዊና ነጭ በኮድ አንድ የሚሰሩ ታክሲዎች ብዛት ቀንሶ በተለያየ ቀለም በኮድ ሦስት የሚሰሩ ሚኒ ባስ ታክሲዎች በልጠው ለመገኘታቸው ዋናው ምክንያትም ከአዲስ አበባ ከተማ ወጥቶ ለመስራት የሚያስችል ዕድል ስለሚፈጥር መሆኑን መገንዘብ አያዳግተንም።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአፍሪካ የሳምንቱ አበይት ዜናዎች

* አወዛጋቢው ሮበርት ሙጋቤ ዳግም ለምርጫ እወዳደራለሁ አሉ

Robert Mugabeየ92 ዓመቱ አዛውንት በቀጣይ ምርጫ ተወዳድሬ በፕሬዝዳንትነት እቀጥላለሁ ብለዋል። ፓርቲያቸውም እንደሚፈልጋቸው ተናግረዋል። ከሁለት ሳምንታት በፊት ባለቤታቸውን ወደ ወንበራቸው ለማምጣት እያዘጋጇቸው እንደነበረ መዘገቡ አይዘነጋም። ሮበርት ሙጋቤ ሞት አይደፍረኝም ለረዥም ዓመታት እኖራለሁ ብለው መናገራቸው ይታወቃል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን ፍለጋ ቀጥሏል

Journalist Temesgen Desalegne

ኢትዮጵያ ዛሬ (ረቡዕ ታህሳስ 5 ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 14, 2016)፦ ላለፉት ስምንት ተከታታይ ቀናት ቤተሰቦቹ በአገሪቱ ውስጥ ባሉ ወህኒ ቤቶች ሁሉ ዞረው ሲፈልጉ ሰንብተዋል። አቤቱታቸውንም ለሚመለከተው ክፍል አሰምተዋል። ይሁን እንጂ ተመስገንን አየሁ የሚል አንድም የወህኒ ቤት አስተዳዳሪ አልተገኘም።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የባለሥልጣናቱን ኪስ ነፍስ የሚዘራበት የኢትዮጵያ የስኳር ምርትና ፍላጎት

Sugar factories

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢብኮ) ስኳር የጫኑ 101 የከባድ ጭነት መኪናዎች አዋሽ ፍተሻ ጣቢያ ካለፈው ዓርብ ጀምሮ እየተጉላሉ ነው ሲል አገር በዝምታ ተውጣ በትዝብት የምትከታተለውን የስኳር ወሬ ወደ ፊት አምጥቶታል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሰባት ኢትዮጵያውያን አስከሬኖች በጆንያ ተጠቅልለው በታንዛኒያ ወንዝ ውስጥ ተገኙ

7 Ethiopians killed in tanzaniaኢትዮጵያ ዛሬ (ማክሰኞ ታህሳስ ፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 13, 2016)፦ የሰባት ኢትዮጵያውያን አስከሬን በታንዛኒያ ወንዝ ውስጥ ተጥሎ መገኘቱን የአገሪቱ መንሥግት አስታወቀ። ኢትዮጵያውያኑ ወንዝ ውስጥ ሆን ተብለው የተጨመሩ መሆኑንም ፖሊስ ተናግሯል። አስከሬኖቹ በጆኒያ ከአሸዋ ጋር ተደርገው ነው ወደ ወንዝ የተወረወሩት ሲል ፖሊስ መግለጡን የኬንያ ቴሌቭዥኖች የዘገቡ ሲሆን፣ ሟቾቹ በሙሉ ወንዶች መሆናቸው ታውቋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በኢትዮጵያ ወህኒ ቤቶች ውስጥ 16 ያህል ጋዜጠኞች እንደሚገኙ ሲፒጄ አስታወቀ

CPJ imprisoned 2016

ኢትዮጵያ ዛሬ (ማክሰኞ ታህሳስ ፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 13, 2016)፦ በየዓመቱ በመላው ዓለም በሥራቸው ሳቢያ ብቻ ወደ ወህኒ ቤቶች የተወረወሩ ጋዜጠኞችን ቁጥርና ስም ዝርዝር ይፋ የሚያወጣው ዓለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተከራካሪው ድርጅት ሲፒጄ፤ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት በኢትዮጵያ ወህኒ ቤቶች 16 ጋዜጠኞች መታጎራቸውን ይፋ አድርጓል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ ”የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ” አዲስ መጽሐፍ በሦስት የአሜሪካ ከተሞች ተመረቀ

Prof. Fikre Tolossaአብርሃም ቀጄላ

የፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ ”የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ” አዲስ መጽሐፍ በርካታ ኢትዮጵያውያን በተገኙበት በዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ ሦስት ከተሞች ተመረቀ። በሦስት ተከታታይ ቀናት ከዲሴምበር ፫ ቀን ጀምሮ በቨርጂኒያ፣ በዋሽንግተን ዲሲ እና በሜሪላንድ በሚገኙ የኢትዮጵያውያን ሬስቶራንቶች ነው ምርቃቱ የተካሄደው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአሜሪካው ምክትል የውጭ ጉዳይ ኃላፊ በድጋሚ ወደ ኢትዮጵያ ሊጓዙ ነው

US asst. secretary Malinowski

ኢትዮጵያ ዛሬ (ማክሰኞ ታህሳስ ፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 13, 2016)፦ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየውን ፖለቲካዊ አለመረጋጋት ተከትሎ የአሜሪካ ምክትል ሰክሬታሪ የሆኑት ሚስተር ማሊኖቭስኪ ወደ አዲስ አበባ እንደሚያቀኑ የአገሪቱ ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገልጿል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የጋምቢያው ፕሬዝዳንት ያህያ ጃሜይ የምርጫውን ውጤት አልቀበልም አሉ

Adama Barrow and Yahya Jammeh

ኢትዮጵያ ዛሬ (ቅዳሜ ታህሳስ ፩ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 10, 2016)፦ ባለፈው ሣምንት በምርጫ መሸነፋቸውን በፀጋ መቀበላቸውን አሳውቀው የነበሩትና ጋምቢያን ላለፉት ሃያ ሁለት ዓመታት የመሩት የጋምቢያው ፕሬዝዳንት ያህያ ጃሜይ፤ በዛሬው ዕለት የምርጫውን ውጤት አልቀበልም አሉ። ድጋሚ ምርጫ መካሄድ አለበት ማለታቸው ተደመጠ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ