መፍትሄ አልባው የአዲስ አበባ ከተማ ሰማያዊ ታክሲዎች አበሳ

በአዲስ አበባ ከሚተራመሱት ተሽከርካሪዎች አብላጫውን ቁጥር የሚይዙት የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ሚኒባሶች መስለው ይታያሉ። ሚኒ ባስ ተሽከርካሪዎቹ ሰሌዳቸውን ብንመለከት አብላጫዎቹ ሦስት ቁጥር ሰሌዳ ሆነው እናገ ኛቸዋለን። በከተማው በሰማያዊና ነጭ በኮድ አንድ የሚሰሩ ታክሲዎች ብዛት ቀንሶ በተለያየ ቀለም በኮድ ሦስት የሚሰሩ ሚኒ ባስ ታክሲዎች በልጠው ለመገኘታቸው ዋናው ምክንያትም ከአዲስ አበባ ከተማ ወጥቶ ለመስራት የሚያስችል ዕድል ስለሚፈጥር መሆኑን መገንዘብ አያዳግተንም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
የ92 ዓመቱ አዛውንት በቀጣይ ምርጫ ተወዳድሬ በፕሬዝዳንትነት እቀጥላለሁ ብለዋል። ፓርቲያቸውም እንደሚፈልጋቸው ተናግረዋል። ከሁለት ሳምንታት በፊት ባለቤታቸውን ወደ ወንበራቸው ለማምጣት እያዘጋጇቸው እንደነበረ መዘገቡ አይዘነጋም። ሮበርት ሙጋቤ ሞት አይደፍረኝም ለረዥም ዓመታት እኖራለሁ ብለው መናገራቸው ይታወቃል።

ኢትዮጵያ ዛሬ (ማክሰኞ ታህሳስ ፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 13, 2016)፦ የሰባት ኢትዮጵያውያን አስከሬን በታንዛኒያ ወንዝ ውስጥ ተጥሎ መገኘቱን የአገሪቱ መንሥግት አስታወቀ። ኢትዮጵያውያኑ ወንዝ ውስጥ ሆን ተብለው የተጨመሩ መሆኑንም ፖሊስ ተናግሯል። አስከሬኖቹ በጆኒያ ከአሸዋ ጋር ተደርገው ነው ወደ ወንዝ የተወረወሩት ሲል ፖሊስ መግለጡን የኬንያ ቴሌቭዥኖች የዘገቡ ሲሆን፣ ሟቾቹ በሙሉ ወንዶች መሆናቸው ታውቋል።
አብርሃም ቀጄላ




