የዞን ዘጠኝ ጦማርያን የይግባኝ ክስ ሂደት ለ49ኛ ጊዜ ተቀጠረ

(ዞን፱) የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድቤት መዝገቡን መርምሮ እንዳልጨረሰ በመግለጽ ለታህሳስ 21 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
(ዞን፱) የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድቤት መዝገቡን መርምሮ እንዳልጨረሰ በመግለጽ ለታህሳስ 21 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
(ዞን፱) አምስቱ የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች፣ ሶልያና ሽመልስ (በሌለችበት)፣ በፍቃዱ ኃይሉ (ከእስር ቤት)፣ አጥናፉ ብርሃኔ፣ አቤል ዋበላና ናትናኤል ፈለቀ ነገ ማክሰኞ ኅዳር 27፣ 2009 ለመጨረሻ የይግባኝ ብይን ይቀርባሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢትዮጵያ ዛሬ (እሁድ ኅዳር ፳፭ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 4, 2016)፦ ፕ/ር መረራ ጉዲና ከአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀመንበር ከፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር በቤልጅየም ብራስልስ ”ተገናኝተው በመውያየታቸውና መግለጫ በመስጠታቸው” ነው ያሰርኳቸው ሲል ኮማንድ ፖስቱ ገለጠ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢትዮጵያ ዛሬ (ቅዳሜ ኅዳር ፳፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 3, 2016)፦ የግብጹ ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ አልሲሲ ከኤርትራው አቻቸው ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በካይሮ ተገናኙ። የተገናኙት በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለመፍጠር እና በቀጣይ ጉዟቸው ላይ ሊመክሩ እንደሆነ ተዘገበ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢትዮጵያ ዛሬ (ቅዳሜ ኅዳር ፳፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 3, 2016)፦ ዓለማቀፉ የአትሌቲክስ ማኅበር ፌደሬሽን ኢትዮጵያዊቷን የ10 ሺህ ሜትር ሪኮርድ ባለቤት አልማዝ አያናን የ2016 የዓለም ምርጥ አትሌት በማለት ትናንት ማምሻውን የሸለማት ሲሆን፣ ከወንዶ ትሌቶች ደግሞ ጃማይካዊው የአጭር ርቀት ሯጭ ዩሴን ቦልት ተሸላሚ ሆኗል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ሀብታሙ አያሌው፣ የሽዋስ አሰፋ እና አብርሃም ሰለሞን በነጻ ሲሰናበቱ፤ ዳንኤል ሺበሺ እና አብርሃ ደስታ ተከላከሉ ተባሉ

ከፍተኛ ፍርድ ቤት በነፃ ባሰናበታቸው አምስት ተከሳሾች (ሀብታሙ አያሌው፣ ዳንኤል ሺበሺ፣ አብርሃ ደስታ፣ የሽዋስ አሰፋ እና አብርሃም ሰለሞን) ላይ አቃቢ ሕግ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ብሎ ዓመት ከሦስት ወር በላይ በቀጠሮ ሲራዘም የነበረው ጉዳይ ዓርብ ኅዳር ፳፫ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. (Dec. 2, 2016) ብይን ተሰጥቶበታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...- ጋዜጠኛ ሁሴን አብዱልቀኒ፣ ብዛየሁ እና ታምሩ ወደ አገር አይመለሱም!
- ፳፯ የስፖርት ጋዜጠኞች በስደት ይገኛሉ

(ኢትዮኪክ) የኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማኅበር ዓመታዊ ስብሰባውን በኢንተር ኮንቲነንታል ሆቴል በ2008 ሲያካሄድ፤ የማኅበሩ ም/ፕሬዚዳንት ጋዜጠኛ ሁሴን አብዱልቀኒ እና ጋዜጠኛ አምሀ መድረኩን ሲመሩት እንደነበር የሚታወስ ነው። ሆኖም ዘንድሮ ሁለቱን ጋዜጠኞች ጨምሮ በማኅበሩ ውስጥ አምና የነበሩ ዘንድሮ በስደት ከማኅበሩ 8 የሚደርሱ የስፖርት ጋዜጠኞች አይኖሩም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢትዮጵያ ዛሬ (ዓርብ ኅዳር ፳፫ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 2, 2016)፦ በዶ/ር መረራ ጉዲና መታሰር ስጋት እንደገባቸው በመግለጽ፤ አስቸኳይ ደብዳቤ ለአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይ ክፍል የጻፉት የአውሮፓ ፓርላማ አባል አና ጎሜዝ፤ የኢትዮጵያ ዋነኛ የልማት አጋር የሆነው ሕብረቱ ፈጣን እርምጃ እንዲወስድ ጠየቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የታሰሩት በአውሮፓ ሕብረት ባደረጉት ንግግር እና ከፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር በመታየታቸው ይሆናል ተብሎ ይገመታል

ኢትዮጵያ ዛሬ (ረቡዕ ኅዳር ፳፩ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Nov. 30, 2016)፦ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር የሆኑት ፕ/ር መረራ ጉዲና መታሰራቸው ተጠቆመ። ፕ/ር መረራ የታሰሩበት ምክንያት ለጊዜው በትክክል ባይታወቅም፤ በአውሮፓ ሕብረት ተገኝተው ባደረጉት ንግግርና ከፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር በመታየታቸው ሊሆን ይችላል ተብሎ ይጠረጠራል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ ሙዚየም ውስጥ ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ ያስቆጠረ ታቦት የተገኘ ሲሆን ታቦቱ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እንደተመለሰ ታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...