የ2012 ዓ.ም. 49ኛ ሳምንት አንኳር ወሬዎች
የዓመቱ አርባ ዘጠነኛ ሳምንት አንኳር ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ክንውኖች
ኢዛ (ከነኀሴ 4 - 10 ቀን 2012 ዓ.ም.) ባሳለፍነው ሳምንት ዐበይት ጉዳዮች ውስጥ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በቀን ወደ ባለ አራት ዲጅት መድረሱ መዘገብ የጀመረበት መኾኑ ነው። ከሰሞኑ በቀን ከ22 ሺሕ በላይ ምርመራ መደረግ የተጀመረው በዚህ ሳምንት ነው። ከወረርሽኙ ጋር ተያይዞ ሊጠቀስ የሚችለው ሌላ መረጃ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ብዙ ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተግለጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



