የ2012 ዓ.ም. 35ኛ ሳምንት አንኳር ወሬዎች
የዓመቱ ሠላሳ አምስተኛ ሳምንት አንኳር ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ክንውኖች
ኢዛ (ከሚያዝያ 26 - ግንቦት 2 ቀን 2012 ዓ.ም.) ያሳለፍነው ሳምንት በዋና አገራዊ አጀንዳነት የሚጠቀሰው የምርጫ 2012 መራዘምና ይህንኑ ተከትሎ እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችና ውሳኔዎች ናቸው። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀጣዩን ምርጫ ለማካሔድ ያስችላል ብሎ ሕገ መንግሥታዊ ትርጓሜ በሚሰጠው የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ላይ ውሳኔ ማሳለፉም የዚሁ የሰሞነኛ አጀንዳ አካል ሲሆን፤ በዚህ ጉዳይ ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የሕግ ምሁራን እንዲሁም የተለያዩ ግለሰቦች በሰፊው አስተያየት የተሰጠበትም ኾኗል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



