የ2012 ዓ.ም. 15ኛ ሳምንት አንኳር ወሬዎች
የዓመቱ አሥራ አራተኛ ሳምንት አንኳር ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ክንውኖች
ኢዛ (ከታኅሣሥ 6 - 12 ቀን 2012 ዓ.ም.)፦ የሳምንቱ ቀዳሚ ዜና በመኾን ሰፊ ሽፋን ከተሠጣቸው ዘገባዎች ውስጥ ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሳተላይቷን ማምጠቋን የሚመለከት ነው። ዘገባውን ከአገር ውስጥ አልፎ የውጭ የዜና አውታሮች የዘገቡት ጉዳይ ኾኗል። ሌላው ተጠቃሽ ክስተት ደግሞ የቻይና ባለሥልጣናትንና ባለሀብቶችን የያዘ ቡድን ወደ ትግራይ እንዳይጓዙ ክልከላ ተደርጓል ተብሎ የክልሉ መንግሥት ክስ ማቅረቡ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



