ባንኮች የባለቤትነት ጥያቄ ያልቀረበበትን ገንዘብ ለብሔራዊ ባንክ አስገቡ ተባሉ
ከ18ቱ ባንኮች ድንጋጌው የሚመለከታቸው አሥሩን ብቻ ነው
ኢዛ (እሁድ መስከረም ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 20, 2020)፦ በሁሉም የአገሪቱ ንግድ ባንኮች ውስጥ በደንበኞቻቸው ተከፍተው ለ15 እና ከዚያ በላይ ዓመታት የባለቤትነት ጥያቄ ሳይቀርብባቸው የቆዩ ተከፋይ ሒሳቦችን፣ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እንዲያስገቡ የሚደነግግ ሕግ መውጣቱ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



