የትግራይ ክልል አካሒደዋለሁ ያለው ምርጫ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ ነው ተባለ
ምርጫው ቢደረግ፤ የማይጸና መኾኑንም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ወሰነ
ኢዛ (ቅዳሜ ነኀሴ ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. September 5, 2020)፦ የትግራይ ክልል አካሒደዋለሁ ያለው ምርጫ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ መኾኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ አሳለፈ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ነኀሴ ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. September 5, 2020)፦ የትግራይ ክልል አካሒደዋለሁ ያለው ምርጫ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ መኾኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ አሳለፈ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ነኀሴ ፳፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. September 4, 2020)፦ አቶ ልደቱ አያሌው በሌላ መዝገብ በቀረበባቸው ክስ ለቢሾፍቱ (ለደብረዘይት) ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደርገባቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ነኀሴ ፳፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. September 4, 2020)፦ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ነገ የጠራው አስቸኳይ ስበሰባ አጀንዳ ቀድሞ ካልደረሰው፤ ክልሉን የሚወክሉ አባላት በስብሰባው ላይ እንደማይሳተፉ የትግራይ ክልል ምክር ቤት ገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ነኀሴ ፳፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 28, 2020)፦ ኢዜማ በአዲስ አበባ ከተማ ያለውን የመሬት ወረራና የጋራ መኖሪያ ቤቶች (ኮንዶሚኒየም) ኢፍትሐዊ ዕደላን በተመለከተ ሲያዘጋጀው የነበረው ጥናት ላይ የቀድሞው የከተማዋ ከንቲባ ታከለ ኡማ ጽሕፈት ቤት፤ የመሬት ልማት ቢሮና የቤቶች ኤጀንሲን ምላሽ ለማካተት ጥያቄ አቅርቦ ምላሽ ቢያጣም፤ በዛሬው ዕለት በጉዳዩ ላይ ሊሰጥ የነበረው መግለጫ በፖሊስ ታገደ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ነኀሴ ፳፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 28, 2020)፦ በቅርቡ ከወላይታ ዞን አስተዳዳሪነታቸው በተነሱት በአቶ ዳጋቶ ኩምቤ ምትክ፤ ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ እንደተሾሙ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፳ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 26, 2020)፦ የቻይና ሲቪል አቪየሽን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ የአንድ ሳምንት በረራ እገዳ ማድረጉን አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 25, 2020)፦ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ለአንድ ዓመት በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ሲመሩ የቆዩት አቶ በቀለ ሙለታና ምክትላቸው አቶ ብሩክ ከበደ ከኃላፊነታቸው ተነስተው በአዲስ ተተክተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 25, 2020)፦ አዲሷ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ ከተማን የሚመጥን የጸጥታ መዋቅር እንደሚገነቡ አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 25, 2020)፦ የፌዴራል ፖሊስ የደንብ ልብሱን ሊቀይር መኾኑንና አዳዲስ የፖሊስ ዘርፎችን ወደ ሥራ ሊያስገባ መኾኑን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ነኀሴ ፲፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 24, 2020)፦ አቶ መለስ ዓለሙ የአዲስ አበባ ብልጽግና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኾነው ሲያገለግሉ የቆዩትን አቶ ተስፋዬ በልጅጌን በምተካት የአዲስ አበባ ብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ ኾነው ሲሾሙ፤ አቶ ተስፋዬ በሚኒስትር ማዕረግ ወደ ዋናው የብልጽግና ጽ/ቤት ተዛውረዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...