የትግራይ ክልል አካሒደዋለሁ ያለው ምርጫ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ ነው ተባለ

The House of Federation of the Federal Democratic Republic of Ethiopia

ምርጫው ቢደረግ፤ የማይጸና መኾኑንም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ወሰነ

ኢዛ (ቅዳሜ ነኀሴ ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. September 5, 2020)፦ የትግራይ ክልል አካሒደዋለሁ ያለው ምርጫ ኢ-ሕገ መንግሥታዊ መኾኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ አሳለፈ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የትግራይ ክልል በነገው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስብሰባ ላይ አልሳተፍም አለ

ሕወሓት እና የፌዴራሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት

አጀንዳው ቀድሞ ሊደርሰኝ ይገባ ነበርም ብሏል

ኢዛ (ዓርብ ነኀሴ ፳፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. September 4, 2020)፦ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ነገ የጠራው አስቸኳይ ስበሰባ አጀንዳ ቀድሞ ካልደረሰው፤ ክልሉን የሚወክሉ አባላት በስብሰባው ላይ እንደማይሳተፉ የትግራይ ክልል ምክር ቤት ገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢዜማ ጋዜጣዊ መግለጫ በፖሊስ ታገደ

ኢዜማ

በአዲስ አበባ ከተማ መሬት ወረራና የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኢፍትሐዊ ዕደላ ጋር ተያይዞ ፓርቲው ዛሬ መግለጫ ሊሰጥ ነበር

ኢዛ (ዓርብ ነኀሴ ፳፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 28, 2020)፦ ኢዜማ በአዲስ አበባ ከተማ ያለውን የመሬት ወረራና የጋራ መኖሪያ ቤቶች (ኮንዶሚኒየም) ኢፍትሐዊ ዕደላን በተመለከተ ሲያዘጋጀው የነበረው ጥናት ላይ የቀድሞው የከተማዋ ከንቲባ ታከለ ኡማ ጽሕፈት ቤት፤ የመሬት ልማት ቢሮና የቤቶች ኤጀንሲን ምላሽ ለማካተት ጥያቄ አቅርቦ ምላሽ ቢያጣም፤ በዛሬው ዕለት በጉዳዩ ላይ ሊሰጥ የነበረው መግለጫ በፖሊስ ታገደ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የወላይታ ዞን አዲስ ዋና አስተዳዳሪ ተሾመለት

Endrias Geta (PHD)

የዞኑ ምክር ቤት ለዶ/ር እንድሪያስ ጌታ ሹመቱን የሰጠው ዛሬ ባካሔደው ስብሰባ ነው

ኢዛ (ዓርብ ነኀሴ ፳፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 28, 2020)፦ በቅርቡ ከወላይታ ዞን አስተዳዳሪነታቸው በተነሱት በአቶ ዳጋቶ ኩምቤ ምትክ፤ ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ እንደተሾሙ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋናና ምክትል ሥራ አስፈጻሞዎቹ ከሥራ ተሰናበቱ

አቶ በቀለ ሙለታ (በግራ)፣ አቶ አድማሱ ዳምጠው (በቀኝ)

በምትካቸው አዲስ ተሿሚዎች ተተክተዋል

ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 25, 2020)፦ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ለአንድ ዓመት በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ሲመሩ የቆዩት አቶ በቀለ ሙለታና ምክትላቸው አቶ ብሩክ ከበደ ከኃላፊነታቸው ተነስተው በአዲስ ተተክተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲሷ ከንቲባ አዲስ አበባን የሚመጥን የጸጥታ መዋቅር እንደሚገነቡ አስታወቁ

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

የጸጥታ ምክር ቤት ለማቋቋም መክረዋል

ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 25, 2020)፦ አዲሷ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ ከተማን የሚመጥን የጸጥታ መዋቅር እንደሚገነቡ አስታወቁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዳዲስ የፖሊስ ዘርፎች ወደ ሥራ ሊገቡ ነው

Endeshaw Tassew

የፌዴራል ፖሊስ የደንብ ልብስ ሊቀየር ነው

ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 25, 2020)፦ የፌዴራል ፖሊስ የደንብ ልብሱን ሊቀይር መኾኑንና አዳዲስ የፖሊስ ዘርፎችን ወደ ሥራ ሊያስገባ መኾኑን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል አስታወቁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ብልጽግና ለአዲስ አበባ ጽሕፈት ቤቱ አዲስ ኃላፊ ሰየመ

አቶ መለስ ዓለሙ፣ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ እና ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ (ከግራ ወደ ቀኝ)

አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ወደ ዋናው ጽ/ቤት ተሹመው ሔዱ
ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ በዋናው ፓርቲ ጽ/ቤት የዓለም አቀፍና ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኾነዋል

ኢዛ (ሰኞ ነኀሴ ፲፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 24, 2020)፦ አቶ መለስ ዓለሙ የአዲስ አበባ ብልጽግና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኾነው ሲያገለግሉ የቆዩትን አቶ ተስፋዬ በልጅጌን በምተካት የአዲስ አበባ ብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ ኾነው ሲሾሙ፤ አቶ ተስፋዬ በሚኒስትር ማዕረግ ወደ ዋናው የብልጽግና ጽ/ቤት ተዛውረዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ