የኢሬቻን በዓል በሰላም እንዳይካሔድ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ500 በላይ ሰዎች ተያዙ
ፖሊስ ባደረገው ክትትል 14 ክላሽ 26 የእጅ ቦንብና 103 ሽጉጦችን መያዙን ገለጸ
በዓሉን የሚከብሩት ከስድስት ሺህ የማይበልጡ ታዳሚዎች ናቸው
ኢዛ (ዓርብ መስከረም ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 2, 2020)፦ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ፖሊስ መስከረም 23 እና 24 ዓ.ም. የሚከበረው የኢሬቻ በዓል በሰላማዊ መንገድ እንዳይካሔድ ሲንቀሳቀሱ ነበር ያላቸውን ከ500 በላይ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉንና የጦር መሣሪያዎችን መያዙን አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



