የኢሕአዴጉ ተወካይ ራሳቸውን ከፓርላማ አገለሉ
Ethiopia Zare (ማክሰኞ ጥር 13 ቀን 2000 ዓ.ም. Jan,22,2008):- ወያኔ/ኢሕአዴግን ወክለው ከደቡብ ህዝቦች ተወክለው ፓርላማ ከገቡት ተመራጮች አንዱ የሆኑት አቶ ክፍሌ ደቦባ ለአፈ ጉባኤው በጻፉት ደብዳቤ ከፓርላማ ራሳቸውን ያገለሉ መሆናቸውንና አባልነቴን አልፈልግም ማለታቸውን ታማኝ ምንጮች ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...Ethiopia Zare (ማክሰኞ ጥር 13 ቀን 2000 ዓ.ም. Jan,22,2008):- ወያኔ/ኢሕአዴግን ወክለው ከደቡብ ህዝቦች ተወክለው ፓርላማ ከገቡት ተመራጮች አንዱ የሆኑት አቶ ክፍሌ ደቦባ ለአፈ ጉባኤው በጻፉት ደብዳቤ ከፓርላማ ራሳቸውን ያገለሉ መሆናቸውንና አባልነቴን አልፈልግም ማለታቸውን ታማኝ ምንጮች ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...