የኢሕአዴጉ ተወካይ ራሳቸውን ከፓርላማ አገለሉ

Ethiopia Zare (ማክሰኞ ጥር 13 ቀን 2000 ዓ.ም. Jan,22,2008):- ወያኔ/ኢሕአዴግን ወክለው ከደቡብ ህዝቦች ተወክለው ፓርላማ ከገቡት ተመራጮች አንዱ የሆኑት አቶ ክፍሌ ደቦባ ለአፈ ጉባኤው በጻፉት ደብዳቤ ከፓርላማ ራሳቸውን ያገለሉ መሆናቸውንና አባልነቴን አልፈልግም ማለታቸውን ታማኝ ምንጮች ገለጹ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...