አቶ ልደቱ በዚህ ሳምንት ሁለት ጊዜ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ
ሁለተኛው ክሳቸው በፍርድ ቤት በመጪው ዓርብ ይነበባል
ኢዛ (ሰኞ ጥቅምት ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 12, 2020)፦ አቶ ልደቱ አያሌው ሕገ መንግሥቱን ለመናድ በማሰብ የተለያዩ ሕገ መንግሥት የሚቃረኑ የሽግግር ሰነዶችን በማዘጋጀት በሚል በተከሰሱበት ሁለተኛው ክስ ዛሬ ሰኞ ጥቅምት 2 ቀን 2013 ዓ.ም. ፍርድ ቤት መቅረባቸው ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



