የፌዴሬሽን ምክር ቤት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር እንዲቋቋም ወሰነ
የፌዴራል መንግሥት በክልሉ ጣልቃ እንዲገባ በሙሉ ድምፅ ውሳኔ አሳለፈ
ኢዛ (ቅዳሜ ጥቅምት ፳፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 7, 2020)፦ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዛሬ ቅዳሜ 28 ቀን 2013 ዓ.ም. ባካሔደው አስቸኳይ ስብሰባ የፌዴራል መግንሥት በትግራይ ክልል ጣልቃ እንዲገባና ለክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እንዲቋቋም የቀረበለትን ሐሳብ በሙሉ ድምፅ አጸደቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



