14 የግል ጥበቃ ኤጀንሲዎች ታገዱ
አብዛኞቹ በቀድሞ የሕወሓት መኮንኖች የተቋቋሙ ነበሩ
ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 12, 2020)፦ የጁንታው የሕወሓት ቡድን ተልዕኮ በማስፈጸም ተደርሶባቸዋል የተባሉና ከተቋቋሙበት ዓላማ ውጭ ሲሠሩ የተደረሰባቸውን 14 የግል የጥበቃ ኤጀንሲዎችን ማገዱን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 12, 2020)፦ የጁንታው የሕወሓት ቡድን ተልዕኮ በማስፈጸም ተደርሶባቸዋል የተባሉና ከተቋቋሙበት ዓላማ ውጭ ሲሠሩ የተደረሰባቸውን 14 የግል የጥበቃ ኤጀንሲዎችን ማገዱን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 12, 2020)፦ የሰሜን ዕዝን የራዲዮ መገናኛ በመጥለፍ የተጠረጠሩት የመከላከያ ኮምዩኒኬሽን ኃላፊ ሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፍቃዱን ጨምሮ ሰባት ጄኔራሎች አገርን በመክዳት ወንጀልና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን ለመናድ በማሰብ ወንጀል ፍርድ ቤት ቀረቡ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 12, 2020)፦ የሕወሓት ጽንፈኛ ቡድን በቅርቡ በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሠራዊት ላይ ያደረሰውን ጥቃት የሚቃወሙ ሰልፎች ዛሬ ሐሙስ ኅዳር 3 ቀን 2013 ዓ.ም. በተለያዩ የክልል ከተሞች ተካሒደዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 11, 2020)፦ ለመከላከያ ሠራዊት እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ለማስተናገድ የተለያዩ የፌደራል ተቋማትን ያሳተፈ ብሔራዊ ኮሚቴ መቋቋሙንና የመከላከያ ሠራዊት እያካሔደ ያለውን ሕግን የማስከበር ሥራ በመደገፍ ሕብረተሰቡ ፍቅርና ክብሩን እየገለጸ እንደሚገኝ የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ገለጹ። ሚኒስትሯ ይህንን የገለጹት በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ በተዘጋጀ መድረክ ላይ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 11, 2020)፦ ከጥፋት ኃይሉ ነፃ በወጡ የትግራይ ክልል አካባቢዎች ጊዜያዊ አስተዳደር የሚቋቋምለቸው መኾኑን የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር ቀነአ ያደታ ዛሬ ረቡዕ ኅዳር 2 ቀን 2013 ዓ.ም. በሰጡት መግለጫ አስታወቁ። ቡድኑ በአምስት ጉዳዮች ላይ አተኩሮ ሐሰተኛ መረጃዎችን እያሠራጨ መኾኑንም ገልጸዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 11, 2020)፦ የአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት አቶ አገኘው ተሻገር የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኾነው መሾማቸውን ተከትሎ፤ የክልሉን የብልጽግና ጽሕፈት ቤት እንዲመሩ አቶ አብርሃም አለኸኝ ተሾሙ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 11, 2020)፦ ዛሬ በይፋ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ሥራቸውን የጀመሩት አቶ ደመቀ መኮንን በምድር ላይ የመጨረሻ የክፋት መገለጫዎችን ከመፈጸም ወደኋላ የማይመለሰው ቡድን፤ በየክልሉ ጽንፈኞችን እያስተባበረ በማንነት ላይ ያነጣጠረ ጭፍጨፋ መፈጸሙን ቀጥሎበታል አሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 10, 2020)፦ በሰሜን ኢትዮጵያ መቀሌ የሚገኘውን የሰሜን ዕዝ ከማዕከል ጋር እንዳይገናኝና የመገናኛ ሥርዓቱ እንዲቋረጥ በማድረግ፤ በጁንታው የሕወሓት ቡድን በሰሜን ዕዝ ሠራዊት ላይ ጥቃት እንዲፈጽም ሲያመቻቹ የነበሩ ጄኔራል መኮንኖች በቁጥጥር ሥር ዋሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 10, 2020)፦ በመቀሌ የመሸገው የሕወሓት ጁንታ ቡድን በሰሜን ዕዝ ሠራዊት ላይ የፈጸመው አረመኔያዊ ድርጊት፤ የተሰዉ የአገር መከላከያ ሠራዊትን አስከሬን አውሬ እስከማስበላት የደረሰ ዘግናኝ ተግባር የተፈጸመበት ጭምር እንደነበር ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ጥቅምት ፳፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 7, 2020)፦ በአሜሪካ የዴሞክራት ፓርቲን ወክለው በሁለት የአሜሪካ ግዛቶች ለምርክ ቤት አባልነት እጩ ኾነው በመቅረብ የሪፐብሊካን ተፎካካሪዎቻቸውን አሸንፈዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...