በጽንፈኛው ቡድን ላይ የሚወሰደውን እርምጃ ዓለም ሊደግፈው እንደሚገባ ተገለጸ
“ጁንታው ቡድን የፈጸማቸውን ወንጀሎች አቶ ጌታቸው ረዳ አምነዋል”
ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 15, 2020)፦ ጽንፈኛውን የሕወሕት ቡድን ለሕግ ለማቅረብ እየተወሰደ ያለውን እርምጃ ዓለም አቀፉ ሕብረተሰብ ሊደግፈው እንደሚገባና ጽንፈኛው ቡድን በንጹኀን ላይ እያደረሰ ያለውን የግፍ ተግባር ሊያወግዙት እንደሚገባ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



