ጠቅላይ ሚኒስትሩ በልዩ ስብሰባ ለፓርላማ ማብራሪያ ይሰጣሉ
ዋነኛ አጀንዳው ከትግራይ ክልል ሕግ ማስከበር ጋር እንደሚያያዝ ይጠበቃል
ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 29, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመቅረብ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ እንደሚሰጡ ተመለከተ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 29, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመቅረብ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ እንደሚሰጡ ተመለከተ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 28, 2020)፦ የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም አገር አፍራሽ መረጃ በማሰራጨት የተለዩ ስምንት ግለሰቦችና 27 ወታደራዊ ሹማምንት ላይ የመያዣ ትእዛዝ መውጣቱን ፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል። ዳንኤል ብርሃኔና አሉላ ሰለሞን ይገኙበታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 27, 2020)፦ በአገር ውስጥና በውጭ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ጨምሮ፤ በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ በብርቱ በተወገዘው የማይካድራው ጭፍጨፋ የሟቾች ቁጥር አሁን ከሚገለጸው ከ600 በላይ እንደሚኾን ማረጋገጫዎች እየተገኙ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፲፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 24, 2020)፦ የሕወሓት ቡድን በማይካድራ ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም. በንጹኀን ዜጎች ላይ የፈጸመውን ጭካኔ የተሞላበት ተግባር ያወገዘው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ዓለምም ይህንን ድርጊት እንዲያወግዝ ጠየቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ኅዳር ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 23, 2020)፦ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን በቅርቡ በውጭ ሚዲያዎችና ዘጋቢዎች ላይ የወሰዳቸውን እርምጃዎች በዝርዝር የሚያመላክት መግለጫ አወጣ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ኅዳር ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 23, 2020)፦ ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ኾነው ከተሰየሙበት ዕለት ጀምሮ የሕወሓት ቡድንን በትክክለኛ አቅጣጫ እንዲጓዝና ልዩነቶች ሲፈጠሩ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ሲያደርጉ የነበረውን ጥረት የሚያመለክት መረጃ ይፋ ኾነ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 22, 2020)፦ ከቀድሞ የሕወሓት ታጋዮች በርካታ መጠን ያላቸው የጦር መሣሪያዎችን በወልቃይት ጠገዴ ዳንሻ አካባቢ ዲቪዥን የሰፈራ ጣቢያ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተገለጸ። የተያዙት መሣሪያዎች ዲቪዥን የሰፈራ ጣቢያን ለማጥፋት ዓላማ ሊውል ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 18, 2020)፦ የአገር ክህደት በፈጸሙ 76 ጄኔራሎች መኮንኖች ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ላይ የፍርድ ቤት ማዘዣ ትእዛዝ የወጣባቸው መኾኑን የፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 15, 2020)፦ ሕወሓት በኤርትራ ላይ ያደረገውን ያደረሰውን የሮኬት ጥቃት፣ በማይካድራ የፈጸመውን ጭፍጨፋና በትግራይ የተፈጠረውን ችግር ዓለም አቀፍ ለማድረግ ሕወሓት የሚደረገውን ጥረት አሜሪካ እንደምታወግዝ የውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪቃ ጉዳዮች ረዳት ኃላፊ የኾኑት አምባሳደር ቲቦር ናጊ በትዊተር ገጻቸው ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 15, 2020)፦ የጁንታው ሕወሓት መሪ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል፤ የወልቃይት ስኳር ፋብሪካ በጦር ጄት ተደብድቧል በማለት በትናንት ምሽት የሰጡት መግለጫ ሐሰት መኾኑ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...