የኢትዮጵያውያን ስደተኞች መከራ
(ሊመለከቱት የሚገባ ቪዲዮ!)
የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ግንቦት 29 ቀን 2005 ዓ.ም. (June 6, 2013) ባሰራጨው ፕሮግራም የኢትዮጵያውያን ስደተኞችን መከራ አስመልክቶ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የበደሉ ገፈት ቀማሽ የሆኑት ተጎጂ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ ዲፕሎማቶች፣ የኃይማኖት ተቋማት አባቶች፣ ባለሀብቶች፣ የበጎ አድራጎት ተቋማት ኃላፊዎችና በስደትና ተጓዳኝ ጉዳዮች ላይ ከፍተኛ ጥናት ያደረጉ ባለሙያዎችን በመጋበዝ አወያይቶ ነበር። ዝግጅቱ በሁለት ክፍል የተከፈለ ሲሆን፣ ሁለቱንም ከዚህ በታች ያገኙዋቸዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




