ኢሕአዴግ አንድ ሲኾን ወይም ሲበተን፤ ኢትዮጵያ ትሞታለች የሚለው ሐሳብ ከድንቁርና የሚመነጭ ነው
የፓርቲ እሳቤ ሳይኖር ኢትዮጵያ ነበረች
ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፲፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 22, 2019)፦ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በኢሕአዴግ ውሕደት ዙሪያ ለቀረበላቸው ጥያቄ፤ “ኢሕአዴግ አንድ ሲኾን ወይም ሲበተን፤ ኢትዮጵያ ትሞታለች የሚለው ሐሳብ ከድንቁርና የሚመነጭ ነው” በማለት ምላሽ ሠጥተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



