ኢሕአዴግ አንድ ሲኾን ወይም ሲበተን፤ ኢትዮጵያ ትሞታለች የሚለው ሐሳብ ከድንቁርና የሚመነጭ ነው

Ethiopian parliament today

የፓርቲ እሳቤ ሳይኖር ኢትዮጵያ ነበረች

ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፲፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 22, 2019)፦ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በኢሕአዴግ ውሕደት ዙሪያ ለቀረበላቸው ጥያቄ፤ “ኢሕአዴግ አንድ ሲኾን ወይም ሲበተን፤ ኢትዮጵያ ትሞታለች የሚለው ሐሳብ ከድንቁርና የሚመነጭ ነው” በማለት ምላሽ ሠጥተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

“ማንም ኃይል ኢትዮጵያን ከህዳሴው ግድብ ግንባታ ሊያስቆም አይችልም” ጠ/ሚ ዐቢይ

Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed shakes hands with Egyptian President Abdel-Fattah el-Sissi, June 10, 2018

“ግብጽ በኢትዮጵያ ላይ ወታደራዊ እርምጃ መውሰድ አለባት” የግብጽ መገናኛ ብዙኃን

ጠ/ሚ ዐቢይ እርምጃ ይወሠዳል በሚል ለሚሰማው ነገር፤ ውጊያ መፍትሔ አለመኾኑን ተናገሩ

ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፲፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 22, 2019)፦ በዛሬው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከአባላቱ ካቀረቡዋቸው ጥያቄዎች ውስጥ ግብጽ በህዳሴው ግድብ ላይ እያሳየች ያለችው አቋምን የሚያመለከት ጥያቄ ቀርቦላቸዋል። ግብጽ እያደረገች ያለችው እንቅስቃሴ ስጋት አይኾንም ወይ? የሚል ይዘት ነበረው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጠ/ሚ ዐቢይ የኢትዮጵያ ፓስፖርት የሌላቸውንና የውጭ አገር ዜጋ የኾኑ የሚዲያ ባለቤቶችን አስጠነቀቁ

PM Abiy Ahmed answering questions in parliament

“በኢትዮጵያ ሰላምና ሕልውና ላይ ከመጣ እርምጃ መውሰዳችን አይቀርም” ዶ/ር ዐቢይ

ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፲፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 22, 2019)፦ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ከፓርላማ አባላት ከቀረቡላቸው ጥያቄዎች መካከል፤ ሚዲያዎችን የሚመለከት ነበር። የተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን ሞያው ከሚፈቅደው ውጭ ከሚዛናዊነት ርቀው የሚሠሩ ሚዲያዎች እየተስተዋሉ ነውና፤ ምን ታስቧል የሚል ይዘት ያለው ጥያቄ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በዶ/ር ዐቢይ አሕመድና በዓለም የሰላም ኖቤል ሽልማት ዙሪያ ልዩ ጥንክር

PM Abiy Ahmed and President Isaias Afwerki

“የአረንጓዴ ብቅ አለ። የተስፋ ጮራ ፈነጠቀ፣ እሾሁ ጠወለገ፣ ኢትዮጵያ ዐቢይን ይዛ ቦግ አለች” ፕ/ር መስፍን

ኢዛ (ማክሰኞ ጥቅምት ፲፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 22, 2019):- ባሳለፍነው ሳምንት በኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ክስተቶች ተስተናግደዋል። የዶክተር ዐቢይ አሕመድ የዓለም የሰላም ኖቤል ሽልማት ከአገር አልፎ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ቀዳሚ ወሬ ሆኖ የተስተናገደበት ነበር። አሁንም ድረስ ወሬው በተለያየ መንገድ እየተተነተነና አስተያየቶች እየተሠጠበትም ይገኛል። ከዚሁ ጐን ለጐን የሚኒሊክ ቤተመንግሥት እድሳት ተጠናቅቆ ለሕዝብ ክፍት የሆነበት ሳምንት ነው። ይህም ብዙ አስተያየቶች ያስተናገደ ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

“ውስኪ ጠጪ ኢሕአዴጎች፤ እባካችሁ ውኃ የናፈቀው ሕዝብ እንዳለ አትርሱ” ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

PM Dr Abiy Ahmed

ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ስም ሳይጠቅሱ ለሕወሓት ምላሽ ሰጡ፤ “50 ሚሊየን ሕዝብ መጠለያ በሌለው አገር ውስጥ በ10 ሰው ስም ፎቅ ደርድረህ አስብለሃለሁ ብትለው ሥላቅ ነው”

ኢዛ (ቅዳሜ ጥቅምት ፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 19, 2019):- ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከኢሕአዴግ ውሕደት ጋር በተያያዘ መዋሐድ ኢትዮጵያን የሚጨፈልቅ፣ እልቂት ያስከትላል በሚል በአንዳንድ ወገኖች እየተነገር ያለውን አመለካክት የተሳሳተ ስለመኾኑ አስታወቁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ መጽሐፍ ዛሬ ይመረቃል

PM Dr Abiy Ahmed's book, Medemer

“መደመር” መጽሐፍ የኢሕአዴግን የወደፊት አቅጣጫ ይጠቁማል

ኢዛ (ዓርብ ጥቅምት ፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 19, 2019):- ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ “መደመር” የሚል ርዕስ የተፃፈውና ቀጣዩን የአገሪቱን አቅጣጫ የሚያመላክቱ ትንተናዎችን ያካተተው ነው የተባለው መጽሐፍ ዛሬ በይፋ ተመርቆ ለገበያ ይቀርባል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢሕአዴግ ሕወሓት ላይ መግለጫ አወጣ

EPRDF press release on TPLF

“ኢሕአዴግን ከግንባርነት ወደ ውሕድ ፓርቲ የማሸጋገር ጉዳይ ከ1996 ዓ.ም. ጀምሮ ሲነሳ የቆየ ጥያቄ ነው” ኢሕአዴግ

ኢዛ (ዓርብ ጥቅምት ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 18, 2019):- ኢሕአዴግን ውሕድ ፓርቲ ለማድረግ ወደ መጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሱ እየተገለፀ ባለበት ወቅት፤ ሕወሓት ውሕደቱን እንደማይቀበልና ከዚሁ ጋር አያይዞ ያወጣው መግለጫ የፓርቲውን አሠራር የጣሰ መኾኑን የኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኦዴፓ “ኢሕአዴግ ሲያራምደው የነበረው አብዮታዊ ዴሞክራሲ በቃው!” አለ

TPLF and ODP

ለሕወሓትና ለአብዮታዊ ዴሞክራሲያውያን የተሰጠ መግለጫ

ኢዛ (ዓርብ ጥቅምት ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 18, 2019):- የኢሕአዴግ አወቃቀር ሲመራበት የነበረው አብዮታዊ ዲሞክራሲ የሕዝብን ውሳኔ ሰጪነት የሚገድብ ስለኾነ ለደረስንበት የትግል መድረክ የሚመጥን አለመኾኑን የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ዘምዘም ባንክ የመጀመሪያው ከወለድ ነፃ ባንክ ሆኖ ሥራ ሊጀምር ነው

Zamzam Bank

በሸሪዓ ሕግ የሚሠራ የመጀመሪያው ከወለድ ነፃ ባንክ ይኾናል

ኢዛ (ሐሙስ ጥቅምት ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 17, 2019):- ራሱን የቻለ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ለመሥጠት የሚያስችል ባንክ ለማቋቋም ሲንቀሳቀስ የቆየው ዘምዘም ባንክ አክስዮን ማኅበር፤ ወደሥራ ለመግባት የሚያስችለውን ካፒታል ማሰባሰብ መቻሉን አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ