የአማራ ክልል የፀጥታ ስጋት ባለባቸው ቦታዎች የፌዴራል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ፈቀደ
“አሁን ያለው ሁኔታ ለክልሉም ኾነ ለመላው አገሪቱ የፀጥታ ስጋት ወደመኾን ተሸጋግሯል” የደኅንነትና የፀጥታ ካውንስሉ
ኢዛ (ሐሙስ ጥቅምት ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 17, 2019):- ካለፉት አምስት ዓመታት ወዲህ በቅማንት ብሔረሰብ ማንነት ጥያቄና በተያያዙ ምክንያቶች የሚታየውን የፀጥታ መደፍረስ ለማረጋጋት፤ የፌዴራል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ መወሰኑንና በአካባቢው ያለውን የፀጥታ ችግር አስመልክቶ የአማራ ክልል ደኅንነትና የፀጥታ ካውንስል የጋራ ውሳኔ አሳልፏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



