ፕሬዝዳንቷ ቀይ መስመር መጣስ የለበትም እንበል አሉ
ዘርና ሃይማኖት ለፖለቲካ ጥቅም እንዲውሉ ሲደረግ፤ ንጹሐን ዜጎቻችን በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደሉ፣ ሲፈናቀሉና ሲንከራተቱ ስናይ፤ ስሜትን ለመግለጽ ቃላት ያጥራል
ኢዛ (ሐሙስ ጥቅምት ፳ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 31, 2019)፦ ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ለአገርና ለሕዝብ ጥቅም ሲባል ልናሰምረውና ልናከብረው የሚገባን ቀይ መስመር መጣሱን በመግለጽ፤ ይህ ቀይ መስመር መጣስ የለበትም እንበል ብለዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



