ሲዳማ 10ኛዋ ክልል
98.5 በመቶ መራጭ ክልል እንሁን በማለት መርጧል
ኢዛ (ቅዳሜ ኅዳር ፲፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. November 23, 2019)፦ የሲዳማ የክልልነትን ጥያቄ በተመለከተ ኅዳር 10 ቀን በተደረገው ሕዝበ ውሣኔ ከ98 በመቶ በላይ የሚኾነው መራጭ የሲዳማ ዞን ክልል ይሁን የሚለውን ድምፅ መሥጠቱ ይፋ ኾነ። ይህም ሲዳማን 10ኛዋ የአገሪቱ ክልል ለመኾን የሚያስችላትን እድል መገኘቱን የሚያረጋግጥ ኾኗል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



