ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቀባበል ይደረጋል
ለአዲስ አበባና ለአካባቢዋ ነዋሪዎች ጥሪ ተደርጓል
ኢዛ (ረቡዕ ታኅሣሥ ፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. December 11, 2019)፦ በትናንትናው ዕለት የዓለም የሰላም ኖቬል ሽልማትን የተቀበሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ነገ ታኅሣሥ 2 ቀን 2012 ዓ.ም. ደማቅ አቀባበል እንደሚደረግላቸው ተገለጸ። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጋራ የሚደገው የአቀባበል ዝግጅት ነገ ማለዳ ላይ የሚከናወን ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



