በሞጣ ሦስት መስጅዶችና አንድ ቤተክርስቲያን ተቃጠሉ
የንግድ ተቋማትም ላይ ቃጠሎ ደርሷል
ኢዛ (ቅዳሜ ታኅሣሥ ፲፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. December 21, 2019)፦ ትናንት ታኅሣሥ 10 ቀን 2012 ዓ.ም. ምሽት ላይ በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ አካባቢ በሦስት መስጅዶችና በአንድ ቤተክርስቲያን ላይ የደረሰው ቃጠሎ በአካባቢው ያለመረጋጋት እንዲፈጠር ተገልጿል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ድርጊቱን አውግዘዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



