ቦሌ ላይ ኮሮና ቫይረስ ይዟቸዋል ተብለው የተጠረጠሩ አራት ኢትዮጵያውያን ክትትል እየተደረገላቸው ነው
ለተጨማሪ ምርመራ የደም ናሙናቸው ወደ ደቡብ አፍሪካ ተልኳል
ኢዛ (ማክሰኞ ጥር ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. January 28, 2020)፦ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከቻይና ዉሃን ከተማ ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ የነበሩ አራት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በኮሮና ቫይረስ ተጠርጥረው በኳራንቲን ተለይተው ሕክምና እየተከታተሉ እንደሚገኙና በደም ምርመራ ከአምስት ዐይነት የኮሮና ቫይረስ ነፃ መኾናቸው ቢረጋገጥም፤ የደም ናሙናቸው ወደ ደቡብ አፍሪካ መላኩ ዛሬ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



