በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ባሉ ድርድሮች ጠቅላይ ሚኒስትሩና ባለሥልጣናት እየመከሩ ነው

The Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD)

ውይይቱ ላይ የተለያዩ አካላት ተሳትፈዋል

ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 17, 2020)፦ የታላቁ ህዳሴ ግድብን በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይና ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ውይይት እየተደረጉ እንደሚገኙ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ገልጿል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኮረና ቫይረስ 16 ተጠርጣሪዎች ተመርምረው ነፃ ኾነዋል

Coronavirus

465 ባሉበት ኾነው ክትትል እየተደረገላቸው ነው

ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 17, 2020)፦ ኮቪድ-19 የሚል ስያሜ እየተሠጠው ያለው የኮሮና ቫይረስ በሽታ እስከ የካቲት 8 ቀን 2012 ዓ.ም. ድረስ በኢትዮጵያ ወረርሽኙ ያልተከሰተ መኾኑ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተጨማሪ 27 ነጥብ 89 ቢሊዮን ብር እንዲፈቀድ ውሳኔ አሳለፈ

Office of the Prime Minister

ይኽኛው ሲታከልበት የያዝነው ዓመት በጀት 414.84 ቢሊዮን ብር ይደርሳል

ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 17, 2020)፦ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተጨማሪ 27.89 ቢሊዮን ብር በጀት እንዲፈቀድ የቀረበለትን ረቂቅ አዋጅ አጽድቆ ለፓርላማ ላከ። ይኽኛው ሲታከልበት የያዝነው ዓመት በጀት 414.84 ቢሊዮን ብር ይደርሳል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባና ቁሳቁሶችን ግዥ አጠናቅቆ አስገባ

Ethiopian Cargo

ከፍተኛ ጥበቃ ባለው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ መጋዘን ውስጥ ይገኛሉ

ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 17, 2020)፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ 2012 የመራጮች ምዝገባና ቁሳቁሶችን ግዥ አጠናቅቆ አስገባ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአማራ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባዔ ነገ ይካሔዳል

Amhara National Regional State Head of Government Office

ሹመቶችን ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል

ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 17, 2020)፦ የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት ነገ የካቲት 10 ቀን 2012 ዓ.ም. አስቸኳይ ጉባዔውን እንደሚያካሒድ ተገልጿል። የተለያዩ ሹሙቶችን ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የ2012 ዓ.ም. 23ኛ ሳምንት አንኳር ወሬዎች

Ethiopia Zare's weekly news digest, week 23, 2012 Ethiopian calendar

የዓመቱ ሃያ ሦስተኛ ሳምንት አንኳር ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ክንውኖች

ኢዛ (ከየካቲት 2 - 8 ቀን 2012 ዓ.ም.)፦ ባሳለፍነው ሳምንት ከተሰሙ ዜናዎችና በአገራዊ አጀንዳነቱ በቀዳሚነት ሊቀመጥ የሚችለው በኢትዮጵያ፣ በግብጽና በሱዳን መካከል በህዳሴ ግድብና በዓባይ ውኃ አጠቃቀም ላይ በዋሽንግተን ዲሲ ሲደረግ የነበረው ውይይት ውጤት አልባ ኾኖ መጠናቀቁ ነው። ተደራዳሪ አገራቱ ከቀደሙ ጊዜያት በተለየ በተከታታይ አዲስ አበባ፣ ካርቱምና ካይሮ፤ ከዚያም ዋሽንግተን ድረስ በመመላለስ ያደረጉት ውይይቶች አንዴ ተስፋ ሠጪነታቸው ሲነገር፤ በሌላ ወቅት ደግሞ ተስፋ የተደረገባቸው ነገሮች እንዳልኾኑ ሲሆኑ ቆይተው፤ መጨረሻውን ለመገመት ያዳገተ ነበር። ባሳለፍነው ሳምንት ግን በመጨረሻ መስማማት ላይ ያደርሳል የተባለው የሕግ ማዕቀፍ ላይ ስምምነት መታጣቱ የሳምንት ትልቁ ዜና እንዲኾን ያደርገዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሕወሓት ለውጡን የኮነነበት መግለጫ አወጣ

አቦይ ፀሐዬ፣ አቶ ስዬ አብርሃ፣ ጄኔራል ጻድቃን ወልደተንሣይ (ከግራ ወደቀኝ)

ዳግም ለኤርትራ ጥሪ አቅርቧል

ኢዛ (እሁድ የካቲት ፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 16, 2020)፦ ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) የትጥቅ ትግል የጀመረበትን 45ኛ ዓመት አስመልክቶ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል። መግለጫው የሕወሓትን ትግል የሚያትትና ከለውጡ ወዲህ አገሪቷ ችግር ውስጥ ነች የሚለው ጎልቶ የታየበት ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ችግር ውስጥ የነበሩ 137 ኢትዮጵያውያንን ይዘው ተመለሱ

ጠ/ሚኒስትሩ ወደ ኢትዮጵያ ይዘዋቸው ከተመለሱት ለአንዷ ሰላምታ ሲሠጡ

ከአሥር ሺህ በላይ ሕጋዊ መረጃ ላልነበራቸው ኢትዮጵያውያን የቪዛና የሥራ ፈቃድ እንዲያገኙ ተደርጓል

ኢዛ (እሁድ የካቲት ፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 16, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ በመጓዝ ከኢትዮጵያውያን ጋር የነበራቸውንና በተያያዘ ሥራ አጠናቅቀው ሲመለሱ፤ በተባበሩት ዐረብ ኤምሬትስ ከአገር እንዳይወጡና ከፍተኛ ችግር ውስጥ የነበሩ 137 ኢትዮጵያውያንን ጉዳይ በማስጨረስ፤ ወደ ኢትዮጵያ ይዘው ተመልሰዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ቦርዱ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳውን ከለሰ

National Election Board of Ethiopia updated 2020 schedule

የድምፅ መስጫ ቀኑ ነኀሴ 23 ኾኗል

ኢዛ (ዓርብ የካቲት ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 14, 2020)፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ2012ን አገር አቀፍ ምርጫ የጊዜ ሰሌዳ በመከለስ ባወጣው አዲስ ፕሮግራም መሠረት የድምፅ መስጫው ቀን ነኀሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም. እንደሚኾን አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በምርጫ ዋዜማ ምርጫ ቦርድ ዓርማውን ቀየረ

NEBE new logo, launched Feb 14, 2020

“ዓርማው ግልጽነትና ተዓማኒነትን የሚያሳይ ነው” ቦርዱ

ኢዛ (ዓርብ የካቲት ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 14, 2020)፦ የኢትዮጵያ ብሔርዊ ምርጫ ቦርድ ከምሥረታ ጊዜው ጀምሮ ሲጠቀምበት የቆየውን ዓርማ በአዲስ መተካቱን በመግለጽ አዲሱን ዓርማ ዛሬ ይፋ አድርጓል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ