ቅዱስ ሲኖዶስ በተለያዩ ጉዳዮች አቋም የወሰደበትን መግለጫ አወጣ
መግለጫው በ22 አካባቢ ስለጠፋው ሕይወት፣ ስለኦሮሞያ ቤተ ክህነት ማቋቋም፣ ስለአሜሪካኑ ጽላት፣ ስለመገናኛ ብዙኀንና ስለጠቅላይ ሚኒስትሩ አንስቷል
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 19, 2020)፦ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማ 22 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የተፈጸመውን ድርጊት ያወገዘ፣ ከቤተክርስቲያኑ ሕግና ደንብ ውጭ የኦሮሚያ ቤተ ክህነት እናቋቁማለን በማለት የሚንቀሳቀሱ ግለሰቦችን ማገዱን፣ እንዲሁም በሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች ውሳኔ የደረሰበትን መግለጫ አወጣ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



