ቴዲ አፍሮ የፍቅር አሸናፊነት የታየበት መድረክ
መቶ ሃምሳ ሺሕ ታዳሚዎች የተገኙበት
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፲፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 24, 2020)፦ ባሳለፍነው ሳምንት ማለቂያ ላይ ቅዳሜ የካቲት 14 ቀን 2012 ዓ.ም. አዲስ አበባ ደምቃ ያመሸችበት ነበር። በመቶ ሃምሳ ሺሕ የሚቆጠሩ ታዳሚዎችን በአንድ ቦታ በማሰባሰብ የደመቀ የሙዚቃ ድግስ ያጣጣሙበትን ምሽት አሳልፈዋል። በኢትዮጵያ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ የገነነ ስም ያለው ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) በመስቀል አደባባይ በተሰናዳው በልዩ ሁኔታ በታነፀው መድረክ ላይ፤ በቦታው የነበሩ የሙዚቃ አድናቂዎቹን አጀብ ባሰኘ የመድረክ አያያዝ ጭምር አስደስቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



