የኢዜማ መሪ የለውጥ ሒደቱና ቀጣዩ ምርጫ እንዳይደናቀፍ አስጠነቀቁ
“ብልጽግና የመንግሥትና የፓርቲውን ገንዘብና ሀብት ማደበላለቅ የለበትም” ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. February 26, 2020)፦ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) በአገራዊ ለውጡ ሒደትና በቀጣዩ ምርጫ 2012 ዙሪያ ያለውን ሥጋት ያንጸባረቀበት፣ የብልጽግና ፓርቲን አንዳንድ አካሔዶች አደገኛነት ጭምር የጠቀሰበትን አቋም በፓርቲው መሪ በኩል ዛሬ ይፋ አድርጓል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



