በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ግብጽን በመደገፍ ዐረብ ሊግ ያወጣውን ውሳኔ ኢትዮጵያ አወገዘች

ዐረብ ሊግ

ጭፍን ውሳኔ በመኾኑ እንደማትቀበለውም ገልጻለች

ኢዛ (ዓርብ የካቲት ፳፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 6, 2020)፦ የህዳሴ ግድብን በመተመለከተ የዐረብ ሊግ ግብጽን በመደገፍ ያወጣውን የውሳኔ ሐሳብ፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ውድቅ በማድረግ፤ ውሳኔውን ጭፍን ብሎታል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የካራማራን ድል አስታወሱ

የካራማራ ድል

የኢትዮጵያውያን የታሪክ አካል መኾኑንም ገለጹ

ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 5, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የካራማራን ድል በማስታወስና በማወደስ፤ የካራማራ ድል የሁላችንም የኢትዮጵያውያን የአልበገር ባይነትና ለአገር የመሥዋዕትነት የመክፈላችን አካል ነውም ሲሉ ገለጹ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኦሮሚያ ባንክ ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት ሊኾኑ ነው

አቶ አቤ ሳኖ

አቶ አቤ ሳኖ የሚተኩት አቶ ባጫ ጊናን ነው

ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 5, 2020)፦ የኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አክስዮን ማኅበር ፕሬዝዳንት በመኾን እያገለገሉ ያሉት አቶ አቤ ሳኖ፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት ኾነው እንደተሾሙ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ግብጽ የዓባይን ውኃ ለመቆጣጠር የምትሻ መኾኑ ተገለጸ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው

ሱዳን የህዳሴ ግድብ ይጠቅመኛል ብላ ታስባለች፤ ኢትዮጵያ ግድቡን በሐምሌ መሙላት እንደምትጀምር አስታውቃለች

ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 4, 2020)፦ የዓባይን ውኃ የመቆጣጠር ፍላጐት ያላት ግብጽ መኾኗንና በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ሱዳን ያላት አመለካከት ከግድቡ ተጠቃሚ እኾናለሁ የሚል መኾኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ገለጹ፣ በዓባይ ውኃ መጠቀም የኢትዮጵያም መብት መኾኑንም አስገንዝበዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በኢዜማ አቤቱታ ምርጫ ቦርድ የአማራ ፖሊስ ኮሚሽንን ለማብራሪያ ጠራ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለአማራ ፖሊስ ኮሚሽን የጻፈው ደብዳቤ

ነገ ጠዋት 4 ሰዓት ላይ ከማስረጃ ጋር እንዲቀርብ ነው የተጠየቀው

ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 4, 2020)፦ ኢዜማ (የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ፓርቲ) በአማራ ክልል፤ በጎንደርና በደብረሃን ከተሞች ያዘጋጃቸውን ሕዝባዊ ስብሰባዎች በአግባቡ ለማካሔድ እንዳይችል የተደራጁ ኃይሎች ችግር የፈጠሩበትና ይህንንም የክልሉ የጸጥታ ኃይሎች ከማስቆም ይልቅ፤ ተባብረው ስብሰባዎቹን አደናቅፈውብኛል በማለት ማመልከቱን ተከትሎ፤ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የክልሉን ፖሊስ ኮሚሽን ማብራሪያ እንዲሠጥ አሳሰበ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

15 ባለሥልጣናት ኃላፊነታቸውን ለቀው አምባሳደር ሊኾኑ ነው

አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ፣  አቶ ባጫ ጊና፣ ወ/ሮ ያለም ፀጋይ፣ ወ/ሮ ሒሩት ዘመነ፣ አቶ ነብያት ጌታቸው

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ ይገኙበታል

ኢዛ (ማክሰኞ የካቲት ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 3, 2020)፦ በሚኒስትር ዴኤታነት እያገለገሉ ያሉና በሌሎች በተለያዩ የመንግሥት ኃላፊነት ላይ የነበሩ 15 ባለሥልጣናት ኃላፊነታቸውን ለቀው አምባሳደር ኾነው እንደተሾሙ ተገለጸ። ከእነዚህ ውስጥ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ብርሃኑ ፀጋዬ ተካትተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ዓድዋ - 124ኛ ዓመት

124ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዓድዋ ከተማ

በተለየ ድምቀት የተከበረው የድል በዓል

ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 2, 2020)፦ የዓድዋ ድል በዓል መከበር ከጀመረበት ጊዜ ወዲህ በድምቀት ከተከበሩባቸው ዓመታት ሁሉ በዛሬው ዕለት የተከበረው 124ኛው የዓድዋ ድል በዓል ደምቆ የታየበት ሲሆን፤ ወቅታዊ መልእክቶችም የተላለፉበት ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የ2012 ዓ.ም. 25ኛ ሳምንት አንኳር ወሬዎች

Ethiopia Zare's weekly news digest, week 25th, 2012 Ethiopian calendar

የዓመቱ ሃያ አምስተኛ ሳምንት አንኳር ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ክንውኖች

ኢዛ (ከየካቲት 16 - 22 ቀን 2012 ዓ.ም.)፦ እንደ ወትሮው ሁሉ ባሳለፍነው ሳምንት በፖለቲካ፣ በማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች የተለያዩ ክዋኔዎች የተስተናገዱበት ነው። በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ በመንግሥት ምሕረት የተደረገላቸው 63 ተጠርጣሪዎች ክሳቸው ተቋርጦ እንዲለቀቁ መደረጉ ብዙ ያነጋገረና ቀዳሚ ጉዳይ ኾኖ ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ዛሬ 124ኛው የዐድዋ በዓል ይከበራል

The battle of Adwa

ጠቅላይ ሚኒስትሩ መልእክት አስተላለፉ

ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 2, 2020)፦ በዛሬው ዕለት የዐድዋ 124ኛ ዓመት የድል በዓል ይከበራል። የዛሬ 124 ዓመት የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም. ዐድዋ ላይ ዳግማዊ ምኒልክ ኢትዮጵያን ቅኝ ለመግዛት የቃጣውን የጣሊያንን ጦር ያሸነፉበትና የጣሊያንን የቅኝ ግዛት ሕልሙን ያኮላሹባት ዕለት ነች።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጉምቱው የማስታወቂያ ባለሙያና የቀድሞው የኢትዮጵያና የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤቶች ፕሬዝዳንት አረፉ

ውብሸት ወርቃለማሁ

አቶ ውብሸት ወርቃለማሁ በሕክምና ሲረዱ ነበር

ኢዛ (እሁድ የካቲት ፳፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 1, 2020)፦ በኢትዮጵያ የማስታወቂያ ኢንዱስትሪ ውስጥ እንደ ፋና ወጊ የሚቆጠሩት አቶ ውብሸት ወርቃለማው ትናንት ምሽት ከዚህ ዓለም ተለይተዋል። አቶ ውብሸት ባደረባቸው ሕመም በቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል በሕክምና ሲረዱ ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ