በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ግብጽን በመደገፍ ዐረብ ሊግ ያወጣውን ውሳኔ ኢትዮጵያ አወገዘች
ጭፍን ውሳኔ በመኾኑ እንደማትቀበለውም ገልጻለች
ኢዛ (ዓርብ የካቲት ፳፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 6, 2020)፦ የህዳሴ ግድብን በመተመለከተ የዐረብ ሊግ ግብጽን በመደገፍ ያወጣውን የውሳኔ ሐሳብ፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ውድቅ በማድረግ፤ ውሳኔውን ጭፍን ብሎታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ የካቲት ፳፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 6, 2020)፦ የህዳሴ ግድብን በመተመለከተ የዐረብ ሊግ ግብጽን በመደገፍ ያወጣውን የውሳኔ ሐሳብ፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ውድቅ በማድረግ፤ ውሳኔውን ጭፍን ብሎታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 5, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የካራማራን ድል በማስታወስና በማወደስ፤ የካራማራ ድል የሁላችንም የኢትዮጵያውያን የአልበገር ባይነትና ለአገር የመሥዋዕትነት የመክፈላችን አካል ነውም ሲሉ ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፳፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 5, 2020)፦ የኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አክስዮን ማኅበር ፕሬዝዳንት በመኾን እያገለገሉ ያሉት አቶ አቤ ሳኖ፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት ኾነው እንደተሾሙ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 4, 2020)፦ የዓባይን ውኃ የመቆጣጠር ፍላጐት ያላት ግብጽ መኾኗንና በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ሱዳን ያላት አመለካከት ከግድቡ ተጠቃሚ እኾናለሁ የሚል መኾኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ገለጹ፣ በዓባይ ውኃ መጠቀም የኢትዮጵያም መብት መኾኑንም አስገንዝበዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 4, 2020)፦ ኢዜማ (የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ፓርቲ) በአማራ ክልል፤ በጎንደርና በደብረሃን ከተሞች ያዘጋጃቸውን ሕዝባዊ ስብሰባዎች በአግባቡ ለማካሔድ እንዳይችል የተደራጁ ኃይሎች ችግር የፈጠሩበትና ይህንንም የክልሉ የጸጥታ ኃይሎች ከማስቆም ይልቅ፤ ተባብረው ስብሰባዎቹን አደናቅፈውብኛል በማለት ማመልከቱን ተከትሎ፤ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የክልሉን ፖሊስ ኮሚሽን ማብራሪያ እንዲሠጥ አሳሰበ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ የካቲት ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 3, 2020)፦ በሚኒስትር ዴኤታነት እያገለገሉ ያሉና በሌሎች በተለያዩ የመንግሥት ኃላፊነት ላይ የነበሩ 15 ባለሥልጣናት ኃላፊነታቸውን ለቀው አምባሳደር ኾነው እንደተሾሙ ተገለጸ። ከእነዚህ ውስጥ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ብርሃኑ ፀጋዬ ተካትተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 2, 2020)፦ የዓድዋ ድል በዓል መከበር ከጀመረበት ጊዜ ወዲህ በድምቀት ከተከበሩባቸው ዓመታት ሁሉ በዛሬው ዕለት የተከበረው 124ኛው የዓድዋ ድል በዓል ደምቆ የታየበት ሲሆን፤ ወቅታዊ መልእክቶችም የተላለፉበት ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ከየካቲት 16 - 22 ቀን 2012 ዓ.ም.)፦ እንደ ወትሮው ሁሉ ባሳለፍነው ሳምንት በፖለቲካ፣ በማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች የተለያዩ ክዋኔዎች የተስተናገዱበት ነው። በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ በመንግሥት ምሕረት የተደረገላቸው 63 ተጠርጣሪዎች ክሳቸው ተቋርጦ እንዲለቀቁ መደረጉ ብዙ ያነጋገረና ቀዳሚ ጉዳይ ኾኖ ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 2, 2020)፦ በዛሬው ዕለት የዐድዋ 124ኛ ዓመት የድል በዓል ይከበራል። የዛሬ 124 ዓመት የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም. ዐድዋ ላይ ዳግማዊ ምኒልክ ኢትዮጵያን ቅኝ ለመግዛት የቃጣውን የጣሊያንን ጦር ያሸነፉበትና የጣሊያንን የቅኝ ግዛት ሕልሙን ያኮላሹባት ዕለት ነች።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ የካቲት ፳፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 1, 2020)፦ በኢትዮጵያ የማስታወቂያ ኢንዱስትሪ ውስጥ እንደ ፋና ወጊ የሚቆጠሩት አቶ ውብሸት ወርቃለማው ትናንት ምሽት ከዚህ ዓለም ተለይተዋል። አቶ ውብሸት ባደረባቸው ሕመም በቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል በሕክምና ሲረዱ ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...