በኢትዮጵያ በ27ኛው ቀን የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር 55 ደርሷል
በአማካኝ በቀን ሁለት በቫይረሱ የተያዘ ሰው ሪፖርት እየተደረገ ነው
ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 8, 2020)፦ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ የተጠቃ ሰው ሪፖርት ከተደረገበት ከመጋቢት 3 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ ባላፉት 27 ቀናት በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 55 ደርሷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



