ሁለት ታዳጊዎችን ጨምሮ ስምንት በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ተገኙ
በቫይረሱ የተያዙት ቁጥር 82 ደረሰ
ኢዛ (ማክሰኞ ሚያዝያ ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 14, 2020)፦ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 82 መድረሱን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ሚያዝያ ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 14, 2020)፦ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 82 መድረሱን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ሚያዝያ ፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 11, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ወረርሽኝ ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ያስችል ዘንድ ትናንት በፓርላማ የጸደቀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማስፈፀም አራት ዋና ዋና ክፍሎች ያሉት ደንብ ይፋ ኾነ። የደንቡን አጠቃላይ ይዘት ማብራሪያ በመሥጠት ይፋ ያደረጉት የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ናቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 10, 2020)፦ የዱከም ከተማ ነዋሪ የነበሩትና በቅርቡ የኮሮና ቫይረስ እንደተኘባቸው ከታወቀበት ቀን ጀምሮ በጽኑ ሕክምና ላይ የነበሩት ታማሚ፤ ዛሬ ዓርብ ሚያዝያ 2 ቀን 2012 ዓ.ም. ሕይወታቸው ማለፉ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 10, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስ እንደ አገር የሰነቅናቸውን ሕልሞች ሊነጥቀን የመጣ ጠላት በመኾኑ፤ የምናደርገው ጦርነት በሁሉም መስክ የሞት ሽረት ትግል እንደሚኾን የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 10, 2020)፦ በኢትዮጵያ በ24 ሰዓት ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የቫይረሱ ተጠቂ የተገኘበትና በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 65 መድረሱ ተመለከተ። የጤና ሚኒስቴር ይፋ እንዳደረገው በሃያ አራት ሰዓት ውስጥ በተደረገ ምርመራ አዲስ ዘጠኝ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ተገኝተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ሚያዝያ ፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 9, 2020)፦ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፓርላማው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ውጭ በሚደረግ ልዩ ስብሰባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ነገ ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ሚያዝያ ፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 9, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለ15 ቀን ተግባራዊ የሚደረግ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጥቶ የነበረው የትግራይ ክልል ምክር ቤት፤ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለሦስት ወራት እንዲራዘም ወሰነ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ሚያዝያ ፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 9, 2020)፦ በኮሮና ቫይረስ የሞተ ሰው አስክሬኑ ከውጭ አገር ወደ ኢትዮጵያ እንዳይጓጓዝ ወይም እንዳይገባ ይደረግ ዘንድ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 8, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ሲባል ዛሬ መጋቢት 30 ቀን የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ማብራሪያ የሠጠ ሲሆንል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁም ለአምስት ወር የሚፀና መኾኑን አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. April 8, 2020)፦ ከኮሮና ቫይረስ መከሰት ጋር ተያይዞ ፍትሐዊ ግብይት ለማስፈንና ያልተገባ የዋጋ ጭማሪን ለመቆጣጠር የተቋቋመው ብሔራዊ የገበያ ማረጋጋት ግብረኃይል ከ25 ሺህ በላይ ሕግ የተላለፉ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ እንደወሰደ ገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...