በካናዳዋ የንግድ መናገሻ ቶሮንቶ ሰላማዊ ሰልፍ ተጠራ
የሕግ ባለሙያው ዶ/ር ሸክስፒር ፈይሳ ንግግር ያደርጋል
አሁንም የኢትዮጵያዊያኖች የድረሱልኝ ጥሪ እየተሰማ ነው
Ethiopia Zare (ሐሙስ ኅዳር 5 ቀን 2006 ዓ.ም. November 14, 2013)፦ በካናዳ የንግድ መናገሻ በሆነችው ቶሮንቶ ከተማ በሳኡዲት አረቢያ በኢትዮጵያዊያኖች ላይ የሚፈጸመውን ግፍ በመቃወምና በአሰቃቂ ሁናቴ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የሻማ ማብራት ስነስርአት ነገ አርብ እንደሚካሄድ ይፋ ተደረገ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
የሹመቱ አግባብነት ጥያቄ አስነስቷል




