ህወሃት/ኢህአዴግ በሲድኒ የጠራው ስብሰባ በተቃውሞ ተወጥሯል
አርቲስት አይናለም ተስፋዬን ጨምሮ 12 ሰዎች ብቻ ወደ አዳራሹ ገብተዋል
Ethiopia Zare (አርብ የካቲት 14 ቀን 2006 ዓ.ም Feb. 17, 2014)፦ በአውስትራሊያዋ ሲድኒ በአምባሳደር አረጋ ሃይሉ የተጠራው ልማታዊ ውይይት በሲድኒ ነዋሪ ኢትዮጵያዊያን ተቃውሞ በማሰማት ላይ መሆንቸውንና የመንግስት ደጋፊዎች በቦታው ለመታየት እንዳልቻሉ ለማወቅ ተቻለ።




የቀብር ስነ ስርአታቸው ዛሬ በየካ ሚካኤል ይፈጸማል



