አዲስ አበባ "በአዲሱ ማስተር ፕላን ወደ ጎን መለጠጧን አቁማ ወደ ላይ ከፍ ማለት ትጀምራለች" አዲሱ ኮሚሽን

Addis Ababa

ኢዛ (ረቡዕ ታህሳስ ፳፮ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Jan. 04, 2017)፦ በ1994 ዓ.ም ተግባራዊ መደረግ የጀመረው ዘጠነኛው ማስተር ፕላን በ2006 ዓ.ም. የመጠቀሚያ ጊዜው አብቅቷል። አሥረኛው ማስተር ፕላን ከኦሮሚያ ልዩ ዞን ጋር አቀናጅቶ ለማካሄድ በርካታ ሥራዎች የተሠሩ ቢሆንም፣ ከኦሮሚያ ክልል ተቃውሞ በመቅረቡ እንዲቀር ተደርጓል። በዚህ ምክንያት ባለፉት አራት ዓመታት አዲስ አበባ ይፋ ማስተር ፕላን ሳይኖራት ቆይቷል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የጀግናው ሻምበል ምሩጽ ይፍጠር ሥርዓተ ቀብር በወታደራዊ ሥርዓት ተፈፀመ

ለክብሩ ዘጠኝ ጊዜ ተተኮሰ

Mirust Yifter funeral

በኦሊምፒክ፣ በሉላዊና በአህጉራዊ የአትሌቲክስ መድረኮች በ1960ዎቹና በ1970ዎቹ ተደራራቢ ድሎቹ ነግሦ የነበረው ሻምበል ምሩጽ ይፍጠር ሥርዓተ ቀብር፣ እሑድ ታኅሣሥ 23 ቀን 2009 ዓ.ም. በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢትዮጵያ የሕብረቱን ድርጅት የጸጥታ ምክር ቤት ሥራ በይፋ ጀመረች

United Nations Security Council

ኢትዮጵያ ዛሬ (ሰኞ ታህሳስ ፳፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Jan. 02, 2017)፦ ባለፈው ሰኔ ወር ላይ በጊዜያዊ አባልነት የተመረጠችው ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2017 አዲስ ዓመት መግቢያ ላይ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታ ካውንስል አባልነቷን በይፋ መጀመሯ ተዘግቧል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በሠመራ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ አደጋ ደረሰ

Samara campus viewኢትዮጵያ ዛሬ (ዓርብ ታህሳስ ፳፩ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 30, 2016)፦ በአፋር ክልል የሚገኘው ሠመራ ዩኒቨርሲቲ ትናንት ማታ ከምሽቱ አንድ ስዓት ተኩል አካባቢ ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ እንደደረሰበት ለኢትዮጵያ ዛሬ ድረገጽ የደረሰው ዘገባ አስረዳ። በሰው ሕይወት ላይ የደረሰ አደጋ ባይኖርም፤ በቃጠሎው የወደመው ንብረት ግምቱ ምን ያህል እንደሆነ እስካሁን አልታወቀም።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

”ሩዙ የፕላስቲክ ሳይሆን የተመረዘ ነው” ናይጄሪያ

Plastic rice in Nigeria

ኢትዮጵያ ዛሬ (ዓርብ ታህሳስ ፳፩ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 30, 2016)፦ በናይጄሪያ የፕላስቲክ ሩዝ ተሰራጭቷል ተብሎ የወጣውን ሪፖርት አስመልክቶ፤ ”ሩዙ የፕላስቲክ ሳይሆን የተመረዘ ነው” ሲል የናይጄሪያ ብሔራዊ የምግብና የመድኃኒት ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ማስተባበያ ሰጠ። ሩዙ ከቻይና ወደ ናይጄሪያ የገባ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ፕ/ር መረራ ጉዲና በሽብር ወንጀል ሊከሰሱ ነው

Prof. Merera Gudina

ኢትዮጵያ ዛሬ (ኀሙስ ታህሳስ ፳ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 29, 2016)፦ ባለፈው ኅዳር ፳፩ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. በአውሮፓ ሕብረት ስብሰባ ላይ ተገኝተው አዲስ አበባ ሲገቡ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ በኮማንድ ፖስቱ የታሰሩት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር የሆኑት ፕ/ር መረራ ጉዲና በሽብር ወንጀል ሊከሰሱ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በአዲስ አበባ በሃያ አራት ሰዓት ውስጥ ሦስት የእሳት አደጋ ደረሰ

Fire fighter in addis ababa

ኢትዮጵያ ዛሬ (ማክሰኞ ታህሳስ ፲፰ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 27, 2016)፦ ከዚህ በፊት ተከስቶ በማያውቅ ሁኔታው እና አዲስ ክስተት እንደሆነ የተነገረለት የእሳት አደጋ በአዲስ አበባ ውስጥ በሦስት ቦታዎች ተከሰተ። በአደጋው ያለፈ የሰው ሕይወት ባይኖርም፣ ስምንት ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ንብረት ወደመ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እጅግ ታሟል

Temesghen Desalegn

ኢትዮጵያ ዛሬ (ማክሰኞ ታህሳስ ፲፰ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 27, 2016)፦ ሰሞኑን ያለበት ባለመታወቁና እስር ቤቶቹ ሁሉ ”አናውቅም” በማለታቸው ቤተሰቦቹን ጨምሮ ጉዳዩ ብዙዎችን አስጨንቆ የነበረው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፤ በመጨረሻ ዝዋይ እስር ቤት ቢገኝም፤ በአሁኑ ሰዓት እጅግ ታምሞ ሆስፒታል መግባቱ ታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የጀግናው አትሌት ሻምበል ምሩጽ ይፍጠር የፍትሐት ሥነሥርዓት ነገ ይፈጸማል

Miruts Yifter

ኢትዮጵያ ዛሬ (ሰኞ ታህሳስ ፲፯ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 26, 2016)፦ ባለፈው ኅሙስ ታህሳስ ፲፬ ቀን ፳፻፱ (Dec. 22, 2016) በሰባ ሁለት ዓመቱ ሕይወቱ ያለፈችው፣ የጀግናው አትሌት ሻምበል ምሩጽ ይፍጠር የጸሎተ ፍትሐቱ ሥነሥርዓት ነገ ማክሰኞ ታህሳስ ፲፰ ቀን (Dec. 27) ጠዋት አምስት ሰዓት ላይ ቶሮንቶ ካናዳ በሚገኘው ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን እንደሚፈጸም ለኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ የደረሳት ዘገባ አስረዳ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የፕሮፌሠር መረራን እስር አስመልክቶ የሚሰጡት መግለጫዎች እያወዛገቡ ነው

Prof. Merera Gudina

ከአንድ ወር በፊት በብራስልስ የአውሮፓ ፓርላማ ተገኝተው የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በሚመለከት ማብራሪያ ሰጥተው ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በቀጥታ ወዳልታወቀ እስር ቤት የተወሰዱትን ፕ/ር መረራ ጉዲናን በሚመለከት የሚሰጡት መግለጫዎች እየተጣረሱ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ