የብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አሰግድ ተስፋዬ በድንገት አረፈ

ኢዛ (ቅዳሜ ግንቦት ፳፮ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. June 3, 2017)፦ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የእግር ኳስ ተጫዋች የነበረው አሰግድ ተስፋዬ፤ በዛሬው ዕለት ከልምምድ መልስ በመታጠቢያ ቤት ውስጥ ወድቆ በአርባ ሰባት ዓመቱ በድንገት ሕይወቱ አለፈ። ሥርዓተ ቀብሩ ሰኞ ግንቦት ፳፰ ቀን ከሰዓት በኋላ በስምንት ሰዓት በቅድስት ሳህሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን ይፈጸማል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...











