ፓርላማው ነገ ይከፈታል

Ethiopian parliament building

የፓርላማ አባላቱ የመጨረሻው ዓመት ነው

ኢዛ (እሁድ መስከረም ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 6, 2019):- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2012 ዓ.ም መደበኛ ሥራውን ለመጀመር ነገ መስከረም 26 ቀን 2012 ዓ.ም. በይፋ ይከፈታል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

መንግሥት በሒልተን ሆቴል ላይ ያለውን ድርሻ ለመሸጥ እየተዘጋጀ ነው

Hilton Addis Ababa Hotel

ኢዛ (ቅዳሜ መስከረም ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 5, 2019):- ዘመናዊ የሆቴል አገልግሎት ባልተስፋፋበት ወቅት በኢትዮጵያ ቀዳሚ ባለኮከብ ሆቴል በመሆን የሚታወቀው የአዲስ አበባ ሒልተን ሆቴል 70 በመቶ የባለቤትነት ድርሻ ሊሸጥ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለዲያስፖራው ብቻ የሚያገለግል ቅርንጫፍ ከፈተ

ባሉበት አገር አካውንት መክፈት ያስችላል

ኢዛ (ቅዳሜ መስከረም ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 5, 2019):- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ትውልደ ኢትዮጵያውያን (ዲያስፖራዎች) ብቻ የሚገለገሉበትን ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ለገሃር አካባቢ ከፈተ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አርቲስት ኤልያስ መልካ አረፈ

Elias Melka

ኢዛ (ቅዳሜ መስከረም ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 5, 2019):- በኢትዮጵያ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ ኹነኛ ስም ያለውና የብዙ ወጣትና አንጋፋ ድምፃውያንን ሙዚቃ በማቀነባበር የሚታወቀው ኤልያስ መልካ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከአንድ ሳምንት በኋላ ቤተመንግሥት ለሕዝብ ክፍት ይሆናል

PM Dr. Abiy Ahmed

የጉብኝት ዋጋ ወጥቷል

ኢዛ (ዓርብ መስከረም ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 4, 2019):- ለወራት በእድሳት ላይ የቆየውና ለቱሪስቶችና ለጐብኝዎች ምቹ በሆነ ዲዛይን ተጨማሪ የማስዋቢያ ሥራዎች ታክለውበት የተጠናቀቀው የአራት ኪሎው ቤተመንግሥት ከአንድ ሳምንት በኋላ ለጐብኝዎች ክፍት ሊሆን ነው፡፡

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 8.9 ቢሊዮን ብር አተረፈ

Ethiopian airlines

- ትርፉን ያገኘው በበጀት ዓመቱ የገጠመውን የአውሮፕላን አደጋ በመቋቋም ነው

- በያዝነው በጀት ዓመት 19 ቢሊዮን ብር ለማትረፍ አቅዷል

ኢዛ (ሐሙስ መስከረም ፳፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 3, 2019):- ኢትዮጵያን በመላው ዓለም በማስተዋወቅና ውጤታማ ከሚባሉ ኩባንያዎች ውስጥ አንዱ የኾነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተጠናቀቀው 2011 ዓ.ም. ከግብር በፊት 8.9 ቢሊዮን ብር አተረፈ። በ2012 ዓ.ም. ትርፉን ከእጥፍ በላይ በማሳደግ 19 ቢሊዮን ብር ለማትረፍ አቅዷል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ