ሦስት የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥዎች በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተሾሙ
ኢዛ (እሁድ መስከረም ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 6, 2019):- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባለፈው አንድ ዓመት ክፍት የነበረው የምክትል ገዥነት የኃላፊነት ቦታዎች ላይ የሦስት ምክትል ገዥዎች ተሾሙ፡፡
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ መስከረም ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 6, 2019):- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባለፈው አንድ ዓመት ክፍት የነበረው የምክትል ገዥነት የኃላፊነት ቦታዎች ላይ የሦስት ምክትል ገዥዎች ተሾሙ፡፡
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ መስከረም ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 6, 2019):- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2012 ዓ.ም መደበኛ ሥራውን ለመጀመር ነገ መስከረም 26 ቀን 2012 ዓ.ም. በይፋ ይከፈታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ መስከረም ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 5, 2019):- ዘመናዊ የሆቴል አገልግሎት ባልተስፋፋበት ወቅት በኢትዮጵያ ቀዳሚ ባለኮከብ ሆቴል በመሆን የሚታወቀው የአዲስ አበባ ሒልተን ሆቴል 70 በመቶ የባለቤትነት ድርሻ ሊሸጥ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ መስከረም ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 5, 2019):- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ትውልደ ኢትዮጵያውያን (ዲያስፖራዎች) ብቻ የሚገለገሉበትን ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ለገሃር አካባቢ ከፈተ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ መስከረም ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 5, 2019):- በኢትዮጵያ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ ኹነኛ ስም ያለውና የብዙ ወጣትና አንጋፋ ድምፃውያንን ሙዚቃ በማቀነባበር የሚታወቀው ኤልያስ መልካ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ መስከረም ፳፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 5, 2019):- በፌዴራል ደረጃ ተጨማሪ የሥራ ቋንቋዎቸን ለማከል የሚያስችል ጥናት እየተካሄደ ስለመሆኑ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ መስከረም ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 4, 2019):- ለወራት በእድሳት ላይ የቆየውና ለቱሪስቶችና ለጐብኝዎች ምቹ በሆነ ዲዛይን ተጨማሪ የማስዋቢያ ሥራዎች ታክለውበት የተጠናቀቀው የአራት ኪሎው ቤተመንግሥት ከአንድ ሳምንት በኋላ ለጐብኝዎች ክፍት ሊሆን ነው፡፡
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ መስከረም ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 4, 2019):- በኢትዮጵያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የግልና የመንግሥት ባንኮች ዓመታዊ ትርፋቸው እየጨመረ መሆኑንና በ2011 ዓ.ም. ባንኮቹ ከግብር በፊት ከ32 ቢሊዮን ብር በላይ እንደደረሰ ተጠቆመ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መስከረም ፳፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 3, 2019):- ኢትዮጵያን በመላው ዓለም በማስተዋወቅና ውጤታማ ከሚባሉ ኩባንያዎች ውስጥ አንዱ የኾነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተጠናቀቀው 2011 ዓ.ም. ከግብር በፊት 8.9 ቢሊዮን ብር አተረፈ። በ2012 ዓ.ም. ትርፉን ከእጥፍ በላይ በማሳደግ 19 ቢሊዮን ብር ለማትረፍ አቅዷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ መስከረም ፳፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. October 2, 2019):- ጠቅላይ ሚኒስትር (ዶ/ር) አብይ አህመድ የኢትዮጵያን ብልጽግና እና ሕልውናን ሊያስቆም የሚችል አንዳች ነገር የለም ሲሉ ተናገሩ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...