የአብን መግለጫ፤ የትሕነግ ማንሰራራት የደኅንነታችን አደጋ ነው
የአገርን ደኅንነት ለመጠበቅና የሚፈለግበትን ለማድረግ ቁርጠኛ መኾኑንም ገልጿል
ኢዛ (ሰኞ ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 5, 2021)፦ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በአገራችን ላይ የተደቀነውን ጽኑ የብሔራዊ ደኅንነት ሥጋት ለመመክትና ከምንም በላይ የሕዝብ ጥቅምና ክብር፤ እንዲሁም የአገረ መንግሥቱን ቀጣይነት ለማረጋገጥ ድርጅታዊ አስተዋጽኦ ለማድረግ ቁርጠኛ ነኝ አለ። የትሕነግ ማንሰራራት የደኅንነት ሥጋት መኾኑንም ገልጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



