የአብን መግለጫ፤ የትሕነግ ማንሰራራት የደኅንነታችን አደጋ ነው

National Movement of Amhara (NAMA)

የአገርን ደኅንነት ለመጠበቅና የሚፈለግበትን ለማድረግ ቁርጠኛ መኾኑንም ገልጿል

ኢዛ (ሰኞ ሰኔ ፳፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 5, 2021)፦ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በአገራችን ላይ የተደቀነውን ጽኑ የብሔራዊ ደኅንነት ሥጋት ለመመክትና ከምንም በላይ የሕዝብ ጥቅምና ክብር፤ እንዲሁም የአገረ መንግሥቱን ቀጣይነት ለማረጋገጥ ድርጅታዊ አስተዋጽኦ ለማድረግ ቁርጠኛ ነኝ አለ። የትሕነግ ማንሰራራት የደኅንነት ሥጋት መኾኑንም ገልጿል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በትግራይ ከፍተኛ የሰብአዊ ቀውስ ይፈጠራል ተብሎ ተሰግቷል

State of Emergency Fact Checking

የሕወሓት የሽብር ቡድን በተለያዩ የክልሉ ከተሞች ገብቶ ግድያዎች እየፈጸመ ነው

ኢዛ (እሁድ ሰኔ ፳፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 4, 2021)፦ በሽብርተኝነት የተፈረጀው የሕወሓት ቡድን የኢትዮጵያ መንግሥት የተናጠል (የአንድ ወገን) የተኩስ አቁም እወጃ ካደረገ በኋላ ወደ መቀሌ እና ሌሎች የክልሉ ከተሞች በመግባት በነዋሪዎች ላይ ጥቃት እየፈጸመ መኾኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአሜሪካ የጉዞ ማስጠንቀቂያ

U.S. Department of State

በትግራይ ያለው ደኅንነት ስላሠጋት ዜጎቼን አወጣለሁ አለች

ኢዛ (እሁድ ሰኔ ፳፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 4, 2021)፦ አሜሪካ በትግራይ ክልል ካለው ችግር አንጻር ሥጋት ያደረባት መኾኑን በመግለጽ፤ በክልሉ ያሉ ዜጎችዋን ለማስወጣት እየተንቀሳቀሰች መኾኑን አስታወቀች።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ተጠባቂው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፓርላማ ማብራሪያ በትግራይ ጉዳይ ላይ

PM Abiy Ahmed

ከትግራይ ጉዳይ ጋር ተያይዞ መንግሥት እየወሰደ ያለው እርምጃ

ኢዛ (እሁድ ሰኔ ፳፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 4, 2021)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ ነገ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ማብራሪያ እንደሚሰጡ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በወቅታዊ የትግራይ ጉዳይ ኢዜማ አቋሙን አስታወቀ

ኢዜማ

ሥጋቶቹንና መፍትሔ ያላቸውን ሐሳቦች አስቀምጧል

ኢዛ (ቅዳሜ ሰኔ ፳፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 3, 2021)፦ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በወቅታዊው የትግራይ ሁኔታ ላይ በመምከር የፓርቲውን አቋም ያለመከተበትን ሰፊ መግለጫ ዛሬ አውጥቷል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢሰማኮ በወቅታዊው የትግራይ ክልል ጉዳይ መግለጫ አወጣ

አገሪቱ የበለጠ ቀውስ ውስጥ እንዳትገባ የብዙዎች ሥጋት ኾኗል

“በአዲስ አበባ ተጠርጥረው የታሰሩ የትግራይ ተወላጆች ጉዳይ፤ በነዋሪዎች ላይ ማንነትን በመለየት ለጥርጣሬ እና መድልዎ የሚያጋልጥ ተግባር እንዳይኾን ሥጋት የሚያሳድር ነው” ኢሰመኮ

ያሳስቡኛል ያላቸውን ጉዳዮች አስታውቋል

ኢዛ (ቅዳሜ ሰኔ ፳፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 3, 2021)፦ መንግሥት በትግራይ ክልል የተኩስ አቁም ማወጁን ተከትሎ የግንኙነት መስመሮች መቋረጣቸው የሚያሳስበው መኾኑን እና መንግሥት የነዋሪዎቹን ደኅንነት ለመጠበቅ የሚረዱ እርምጃዎችን በአፋጣኝ ሊወስድ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮምሽን አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ የ50 ቢሊዮን ብር ብድር

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከካቢኔ አባላቶቻቸው ጋር ስብሰባ ሲያካሒዱ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ1.13 ቢሊዮን ዶላር የብድር ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ

ኢዛ (ረቡዕ ሰኔ ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 30, 2021)፦ ከዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር ጋር በተደረጉ ስምምነቶች መሠረተ ከ1.13 (አንድ ነጥብ አንድ ሦስት) ቢሊዮን ዶላር በላይ ብድር ለማግኘት የሚያስችሉ አራት ስምምነቶችን የያዙ ረቂቅ አዋጆችን የሚኒስትሮች ምክር ቤት አጸደቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከ160 የምርጫ ክልሎች ላይ በፓርቲዎች ቅሬታ መቅረባቸውን ምርጫ ቦርድ ገለጸ

Birtukan Mideksa

ውጤቱን የሚቀይር ቅሬታ ካለ ዳግም ምርጫ ይደረጋል

ኢዛ (ማክሰኞ ሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 29, 2021)፦ በስድስተኛው አገር አቀፍ ምርጫ 2013 ተወዳዳሪ የኾኑ የፖለቲካ ድርጅቶች በምርጫው ወቅት በ160 የምርጫ ክልሎች አጋጠመን ያሉትን ቅሬታዎችን ማቅረባቸውን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢትዮጵያ ከፈረንሳይና ከጣሊያን ጋር በወታደራዊ ጉዳዮች ለመሥራት አዋጅ አጸደቀች

House of Peoples’ Representatives of the Federal Democratic Republic of Ethiopia

የአገር መከላከያና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ምክትል ዴኤታዎች ለፓርላማው ማብራሪያ ሰጥተዋል

ኢዛ (ማክሰኞ ሰኔ ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 29, 2021)፦ ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ እና ከጣሊያን መንግሥታት ጋር በመከላከያ ረገድ ተባብሮ ለመሥራት የሚያስችለው ረቂቅ ሕግ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸደቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ