የክልል ምክር ቤት የምርጫ ውጤት
ምርጫ በተካሔደባቸው በሁሉም ክልሎች ብልጽግና አሸናፊ ኾኗል
ኢዛ (እሁድ ሐምሌ ፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 11, 2021)፦ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የስድስተኛውን አገራዊ ምርጫ 2013 ተከትሎ ይፋ ባደረገው ውጤት መሠረት ለክልል ምክር ቤት በተደረገው ምርጫ አኛናፊ ፓርቲዎችን አሳውቋል። ለክልል ምክር ቤቶች በተደረገው ምርጫም ብልጽግና ፓርቲ አሸናፊ መኾኑን የሚያመለክት ኾኗል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



