ሐ - ከፖሊስ፣ ከጸጥታና ከጦር ኃይል ክፍሎች ጋር የሚገናኝ አንድ የደህንነትና የመረጋጋት ጉዳይ የጋራ አካል ማቋቋም

መ-የአገዛዙን ግትርነትና መሰሪያዊ ባህሪ ባገናዘበ ሁኔታ በግልጽ መመሪያከገዥው ፓርቲና መንግስት እንዲሁም ከሌሎች ድርጅቶች ጋር የሚደራደር አንድ ተደራዳሪ የጋራ አካል በማቋቋም መርህን ያለቀቀና የህዝብን ፍላጎት የሚያንጸብርቅ ድርድር እንዲደረግና ይዘቱንም ህዝብ እያወቀው እንዲሆን ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ በዚህም ረገድ የተጠናከረ የጋራ እንቅስቃሴ እንዲደረግ ጥረት አድርጓል።  (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ