የረቡዕ ግጥም ፬ኛ ዓመት፣ ቁ. ፲፱
በጋና ክረምት
ሌላ አገር ተወልዶ
ኖርንበት እያልን እሱ እየኖረብን
አንድ አገር ብቻውን ሁለት ኾነብን
እልም ብሎ ጠፍቶ ያ ሁሉ በረዶ
ያደረ ይመስላል ሌላ አገር ተወልዶ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
በጋና ክረምት
ኖርንበት እያልን እሱ እየኖረብን
አንድ አገር ብቻውን ሁለት ኾነብን
እልም ብሎ ጠፍቶ ያ ሁሉ በረዶ
ያደረ ይመስላል ሌላ አገር ተወልዶ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)