አርቲስት አብራር አብዶና ደበበ እሸቱ ስለዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ ምን ብለው ነበር (ክፍል ፩)
(ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)
(ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)
ወለላዬ ከስዊድን
የገዥው የኢህአዴግ ፓርቲ ከፍተኛ አመራር አባላት ቅዳሜ ሚያዝያ 1 ቀን 2003 ዓ.ም. (April 9, 2011 እ.ኤ.አ.) በዋሽንግተን ዲሲ ከደጋፊዎቻቸው ጋር ሊያደርጉት የነበረውን ስብሰባ ተቃዋሚ ኢትዮጵያውያን አከሸፉባቸው። ይህንን አስመልክቶ ኢሳት ያቀረበውን ዘገባ ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!
በዋሽንግተን ዲሲ የኢህአዴግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ሚያዝያ 1 ቀን 2003 ዓ.ም. (April 9, 2011 እ.ኤ.አ.) ከደጋፊዎቻቸው ጋር ሊያደርጉት የነበረውን ስብሰባ በከተማዋ እና አካባቢዋ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ተቃውሞ በማሰማታቸው የከተማዋ ፖሊስ ስብሰባውን በተነው። ክስተቱን የሚያሳየውን ቪዲዮ ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!
ዲሴምበር 13 ቀን 2003 እ.ኤ.አ. 424 አኝዋኮች በወያኔ/ኢህአዴግ የመከላከያ ሠራዊት አባላት በአስከፊ ሁኔታ ተጨፍጭፈው ተገድለዋል። ጭፍጨፋውን ያዩ፣ የጭፍጨፋው ሰለባ የነበሩ፣ ወገኖቻቸውን ያጡ፣ … ኢትዮጵያውያን በዚህ ቪዲዮ የምስክርነት ቃላቸውን ይሰጣሉ። (ከአዘጋጁ፦ ይህን ቪዲዮ ሕፃናት አይመልከቱት)
እሁድ ጥቅምት 28 ቀን 2003 ዓ.ም. (ኖቨምበር 7 ቀን 2010 እ.ኤ.አ.) በኒው ዮርክ ማራቶን ከ27ኛው ኪሎ ሜትር በኋላ በቀኝ እግሩ ጉልበት ላይ በደረሰበት ከፍተኛ ሕመም ምክንያት ውድድሩን አቋርጦ የወጣው አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ራሱን ከአትሌቲክስ በጡረታ ማግለሉን በዚህ በጋዜጣዊ መግለጫው አስረድቷል። ለወጣቶቹ ቦታ መልቀቅ አለብኝ ሲል ተደምጧል። (ጋዜጣዊ መግለጫውን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)