”ዜሮ ቁጥር ነው ወይ?” ኃይሉ ገሞራው
ነፍሱን ይማረውና ባለቅኔው ኃይሉ ገብረዮሐንስ ገሞራው እ.ኤ.አ. ዲሴምበር 12 ቀን 1987 ዓ.ም. በእንግሊዝ ዋና ከተማ ሎንዶን በሦስት ቋንቋዎች (አማርኛ፣ እንግሊዝኛ እና ቻይንኛ) ግጥም አቅርቦ የነበረ ሲሆን፣ በአማርኛ ደግሞ ”ዜሮ ቁጥር ነው ወይ”? በሚል ርዕስ ስለ ዜሮ ቁጥር (አልቦ) ሰፋ ካለ ትንታኔ ጋር ግጥም አቅርቦ ነበር።
ነፍሱን ይማረውና ባለቅኔው ኃይሉ ገብረዮሐንስ ገሞራው እ.ኤ.አ. ዲሴምበር 12 ቀን 1987 ዓ.ም. በእንግሊዝ ዋና ከተማ ሎንዶን በሦስት ቋንቋዎች (አማርኛ፣ እንግሊዝኛ እና ቻይንኛ) ግጥም አቅርቦ የነበረ ሲሆን፣ በአማርኛ ደግሞ ”ዜሮ ቁጥር ነው ወይ”? በሚል ርዕስ ስለ ዜሮ ቁጥር (አልቦ) ሰፋ ካለ ትንታኔ ጋር ግጥም አቅርቦ ነበር።