በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰው አዲስ አበባ ላይ ተገኘ
በኢትዮጵያ ውስጥ ኮሮና ቫይረስ የተገኘበት የመጀመሪያው ሰው ጃፓናዊ ነው
ኢዛ (ዓርብ መጋቢት ፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 13, 2020)፦ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ አንድ ጃፓናዊ አዲስ አበባ ውስጥ መገኙቱን ዛሬ መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ.ም. የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ መጋቢት ፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 13, 2020)፦ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ አንድ ጃፓናዊ አዲስ አበባ ውስጥ መገኙቱን ዛሬ መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ.ም. የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 12, 2020)፦ በህዳሴ ግድብ ላይ ጥቃት እንዳይሰነዘር ለመከላከልና ለመመከት የጦር ኃይሉ ከምንግዜውም በላይ ዝግጁ መኾኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አደም መሐመድ አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 12, 2020)፦ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ባካሔደው አስቸኳይ ጉባዔ በቀድሞው የክልሉ ፕሬዝዳንት ምትክ አዲስ ምክትል ፕሬዝዳንት ሾሟል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 12, 2020)፦ ላለፉት አራት ቀናት የቴሌቭዥን ሥርጭቱ ተቋርጦ የቆየው የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን (ኢሳት) በአዲስ አድራሻ ሥርጭቱን እንደሚጀምር ዛሬ መጋቢት 3 ቀን 2012 ዓ.ም. አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 12, 2020)፦ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ በመኾን ሲያገለግሉ የነበሩት ወይዘሮ ሕይወት ሞሲሳ የብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ዋና ዳይሬክተር በመኾን እንዲያገለግሉ ተሾሙ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 12, 2020)፦ የሥነምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽንን በኮሚሽነርነት እንዲመሩ በእጩነት የቀረቡትን የአቶ ጸጋ አራጌ ሹመት፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአብላጫ ድምፅ አጽድቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 12, 2020)፦ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን በቦርድ አባልነት ሲያገለግሉ የቆዩትን አብዛኞቹን በመሻር፤ አዲስ የቦርድ አባላትና የቦርድ ሰብሳቢ ተሰየመ። ይህም ሹመት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቋል። የዲያቆን ዳንኤል ክብረት ለቦርድ አባልነት መቅረብ ከፍተኛ ቅሬታ ገጥሞታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 12, 2020)፦ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሃያ አንድ የሕወሓት ምክር ቤት አባላት ተቃውሞ ያሠሙበትን የአራት ሚኒስትሮች ሹመት በአብላጭ ድምፅ አጸደቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 12, 2020)፦ በተለያዩ የሚኒስትር፣ የሚኒስትር ዴኤታና በሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ተሿሚዎች አዳዲስ ሹመት ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ይጸድቃል ተብሎ እየተጠበቀ ነው። ይሾማሉ ተብለው ከሚጠበቁት ውስጥ የጤናና የገቢዎች ሚኒስትሮች ይገኙበታል ተብሎ ይጠበቃል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 11, 2020)፦ በርካቶች የኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ተብሎ እንዲፈረጅ ተደጋጋሚ ውትወታ ሲያቀርቡ የነበረ ሲሆን፤ ይህንን ለማለት ጊዜው ገና መኾኑን ሲያሳውቅ የነበረው የዓለም የጤና ድርጅት፤ ዛሬ የኮሮና ቫይረስ የዓለም ወረርሽኝ ኾኖ እንዲፈረጅ መወሰኑን አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...