የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ለ15 ቀን እንዲዘጉ ተወሰነ
የኮሮና ቫይረስ ሥርጭትን ለመቀነስ ሲባል መኾኑ ተገልጿል
ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 18, 2020)፦ በየዕለቱ በአማካይ 18 ሺህ የሚገመቱ ተገልጋዮችን ያስተናግዳሉ የተባሉ ሦስት የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የኮሮና ቫይረስ ሥርጭትን ለመከላከል ሲባል ለ15 ቀናት እንደሚዘጉ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



