ESCFE cup, sweden 2008

Ethiopia Zare (ቅዳሜ ሐምሌ 26 ቀን 2000 ዓ.ም. August 02, 2008)፦ በስዊድን ዋና ከተማ ስቶክሆልም በተካሄደው በአውሮጳ የስድስተኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና የባህል ፌስቲቫል ላይ በተደረገው የእግር ኳስ ውድድር የኢትዮ-ስዊድን ቡድን ከሎንዶኑ ካታንጋ ጋር ለፍፃሜ ደርሰው ኢትዮ-ስዊድን በቅጣትምት አራት ለሦስት አሸንፏል። ቡድኑ ከክብር እንግዶቹ አንዱ ከሆነው ከመንግሥቱ ወርቁ ዋንጫውን ወስዷል። (በፎቶግራፉ ላይ አቶ መንግሥቱ ወርቁ ለኢትዮ-ስዊድን የቡድን አንበል ዋንጫውን ሲሰጥ) 

 

ውድ አንባብያት/ን በስዊድን ሀገር ስቶክሆልም ከተማ ለሁለት ቀናት የተደረገውን ፌስቲቫል በተመለከተ ልዩ ጥንክር አዘጋጅተን በቅርቡ ለንባብ እናበቃለን።

 

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ