የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ የውኃ ሙሌት ጅማሮ
ኢትዮጵያ በአቋሟ ጸንታ ቅጥላለች
ኢዛ (ማክሰኞ ሰኔ ፳፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 6, 2021)፦ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውኃ ሙሌት መጀመሩ እየተነገረ ነው። የግብጽ የመስኖ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ለግብጽ መገናኛ ብዙኃን እንደገለጸው ከኾነ፤ ኢትዮጵያ ለግብጽ በኦፊሴል ሁለተኛውን ዙር የውኃ ሙሌት መሙላት መጀመርዋን አስታውቃላች።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



